Wildebeest analysis examples for:   amh-amh   ሂ    February 11, 2023 at 17:53    Script wb_pprint_html.py   by Ulf Hermjakob

23246  MAT 2:8  ወደ ቤተ ልሔምም እነርሱን ሰድዶ። ዱ፥ ስለ ሕፃኑ በጥንቃቄ መርምሩ፤ ባገኛችሁትም ጊዜ እኔ ደግሞ መጥቼ እንድሰግድለት ንገሩኝ አላቸው።
23258  MAT 2:20  የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር አለ።
23288  MAT 4:10  ያን ጊዜ ኢየሱስ። ድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
23327  MAT 5:24  በዚያ በመሠዊያው ፊት መባህን ትተህ ድ፥ አስቀድመህም ከወንድምህ ጋር ታረቅ፥ በኋላም መጥተህ መባህን አቅርብ።
23344  MAT 5:41  ማንም ሰው አንድ ምዕራፍ ትሄድ ዘንድ ቢያስገድድህ ሁለተኛውን ከእርሱ ጋር ድ።
23423  MAT 8:9  እኔ ደግሞ ለሌሎች ተገዥ ነኝና፥ ከእኔም በታች ጭፍራ አለኝ፤ አንዱንም። ብለው ይሄዳል፥ ሌላውንም። ና ብለው ይመጣል፥ ባሪያዬንም። ይህን አድርግ ብለው ያደርጋል አለው።
23427  MAT 8:13  ኢየሱስም ለመቶ አለቃ። ድና እንዳመንህ ይሁንልህ አለው። ብላቴናውም በዚያች ሰዓት ተፈወሰ።
23445  MAT 8:31  አጋንንቱም። ታወጣንስ እንደሆንህ፥ ወደ እሪያው መንጋ ስደደን ብለው ለመኑት። አላቸው።
23453  MAT 9:5  ኃጢአትህ ተሰረየችልህ ከማለት ወይስ። ተነሣና ከማለት ማናቸው ይቀላል?
23454  MAT 9:6  ነገር ግን በምድር ላይ ኃጢአትን ያስተሰርይ ዘንድ ለሰው ልጅ ሥልጣን እንዳለው እንድታውቁ፥ በዚያን ጊዜ ሽባውን። ተነሣ፤ አልጋህን ተሸከምና ወደ ቤትህ አለው።
23491  MAT 10:5  እነዚህን አሥራ ሁለቱን ኢየሱስ ላካቸው፥ አዘዛቸውም፥ እንዲህም አለ። በአሕዛብ መንገድ አትዱ፥ ወደ ሳምራውያንም ከተማ አትግቡ፤
23492  MAT 10:6  ይልቅስ የእስራኤል ቤት ወደሚሆኑ ወደ ጠፉት በጎች እንጂ።
23764  MAT 16:23  እርሱ ግን ዘወር ብሎ ጴጥሮስን። ወደ ኋላዬ ድ፥ አንተ ሰይጣን፤ የሰውን እንጂ የእግዚአብሔርን አታስብምና ዕንቅፋት ሆነህብኛል አለው።
23796  MAT 17:27  ነገር ግን እንዳናሰናክላቸው፥ ወደ ባሕር ድና መቃጥን ጣል፥ መጀመሪያም የሚወጣውን ዓሣ ውሰድና አፉን ስትከፍት እስታቴር*ፍ2* ታገኛለህ፤ ያን ወስደህ ስለ እኔና ስለ አንተ ስጣቸው አለው።
23852  MAT 19:21  ኢየሱስም። ፍጹም ልትሆን ብትወድ፥ ድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ፥ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ፥ መጥተህም ተከተለኝ አለው።
23865  MAT 20:4  እነዚያንም። እናንተ ደግሞ ወደ ወይኔ አትክልት የሚገባውንም እሰጣችኋለሁ አላቸው። እነርሱም ሄዱ።
23868  MAT 20:7  የሚቀጥረን ስለ አጣን ነው አሉት። እርሱም። እናንተ ደግሞ ወደ ወይኔ አትክልት የሚገባውንም ትቀበላላችሁ አላቸው።
23875  MAT 20:14  ድርሻህን ውሰድና ድ፤ እኔ ለዚህ ለኋለኛው እንደ አንተ ልሰጠው እወዳለሁ፤ በገንዘቤ የወደድሁትን አደርግ ዘንድ መብት የለኝምን?
23897  MAT 21:2  እንዲህም አላቸው። በፊታችሁ ወዳለችው መንደር ዱ፥ በዚያን ጊዜም የታሰረችን አህያ ውርንጫም ከእርስዋ ጋር ታገኛላችሁ፤ ፈትታችሁ አምጡልኝ።
23923  MAT 21:28  ነገር ግን ምን ይመስላችኋል? አንድ ሰው ሁለት ልጆች ነበሩት፤ ወደ አንደኛው ቀርቦ። ልጄ ሆይ፥ ዛሬ ድና በወይኔ አትክልት ሥራ አለው።
24118  MAT 25:41  በዚያን ጊዜ በግራው ያሉትን ደግሞ ይላቸዋል። እናንተ ርጉማን፥ ለሰይጣንና ለመላእክቱ ወደ ተዘጋጀ ወደ ዘላለም እሳት ከእኔ ዱ።
24169  MAT 26:46  ተነሡ፥ እንድ፤ እነሆ፥ አሳልፎ የሚሰጠኝ ቀርቦአል አላቸው።
24271  MAT 28:7  ፈጥናችሁም ዱና። ከሙታን ተነሣ፥ እነሆም፥ ወደ ገሊላ ይቀድማችኋል በዚያም ታዩታላችሁ ብላችሁ ለደቀ መዛሙርቱ ንገሩአቸው።
24322  MRK 1:38  እርሱም። በዚያ ደግሞ ልሰብክ ወደ ሌላ ስፍራ በቅርብ ወዳሉ መንደሮች እንስለዚህ ወጥቻለሁና አላቸው።
24338  MRK 2:9  ሽባውን። ኃጢአትህ ተሰረየችልህ ከማለት ወይስ። ተነሣ አልጋህንም ተሸከምና ከማለት ማናቸው ይቀላል?
24340  MRK 2:11  ሽባውን። አንተን እልሃለሁ፥ ተነሣ፥ አልጋህን ተሸከምና ወደ ቤትህ አለው።
24467  MRK 5:34  እርሱም። ልጄ ሆይ፥ እምነትሽ አድኖሻል፤ በሰላም ከሥቃይሽም ተፈወሽ አላት።
24514  MRK 6:38  እርሱም። ስንት እንጀራ አላችሁ? ዱና እዩ አላቸው። ባወቁም ጊዜ። አምስት፥ ሁለትም ዓሣ አሉት።
24561  MRK 7:29  እርሱም። ስለዚህ ቃልሽ ጋኔኑ ከልጅሽ ወጥቶአል አላት።
24602  MRK 8:33  እርሱ ግን ዘወር አለ ደቀ መዛሙርቱንም አይቶ ጴጥሮስን ገሠጸውና። ወደ ኋላዬ ድ፥ አንተ ሰይጣን፤ የሰውን እንጂ የእግዚአብሔርን ነገር አታስብምና አለው።
24678  MRK 10:21  ኢየሱስም ወደ እርሱ ተመልክቶ ወደደውና። አንድ ነገር ጐደለህ፤ ድ፥ ያለህን ሁሉ ሽጠህ ለድሆች ስጥ፥ በሰማይም መዝገብ ታገኛለህ፥ መስቀሉንም ተሸክመህ ና፥ ተከተለኝ አለው።
24709  MRK 10:52  ኢየሱስም። ድ፤ እምነትህ አድኖሃል አለው። ወዲያውም አየ በመንገድም ተከተለው።
24711  MRK 11:2  በፊታችሁ ወዳለችው መንደር ዱ፥ ወዲያውም ወደ እርስዋ ገብታችሁ ከሰው ማንም ገና ያልተቀመጠበት ውርንጫ ታስሮ ታገኛላችሁ፤ ፈትታችሁ አምጡልኝ።
24836  MRK 14:13  ከደቀ መዛሙርቱም ሁለት ላከ እንዲህም አላቸው። ወደ ከተማ ዱ፥ ማድጋ ውኃ የተሸከመ ሰውም ይገናኛችኋል፤
24865  MRK 14:42  ተነሡ፥ እንድ፤ እነሆ፥ አሳልፎ የሚሰጠኝ ቀርቦአል አላቸው።
24957  MRK 16:15  እንዲህም አላቸው። ወደ ዓለም ሁሉ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ።
25057  LUK 2:15  መላእክትም ከእነርሱ ተለይተው ወደ ሰማይ በወጡ ጊዜ፥ እረኞቹ እርስ በርሳቸው። እንግዲህ እስከ ቤተ ልሔም ድረስ እንእግዚአብሔርም የገለጠልንን ይህን የሆነውን ነገር እንይ ተባባሉ።
25199  LUK 5:23  ኃጢአትህ ተሰረየችልህ ከማለት ወይስ። ተነሣና ከማለት ማናቸው ይቀላል?
25200  LUK 5:24  ነገር ግን በምድር ላይ ኃጢአት ሊያስተሰርይ ለሰው ልጅ ሥልጣን እንዳለው እንድታውቁ ብሎ፥ ሽባውን። አንተን እልሃለሁ፥ ነተሣ፥ አልጋህን ተሸክመህ ወደ ቤትህ አለው።
25272  LUK 7:8  እኔ ደግሞ ከሌሎች በታች የምገዛ ሰው ነኝ፥ ከእኔም በታች ወታደሮች አሉኝ፥ አንዱንም። ብለው ይሄዳል፥ ሌላውንም። ና ብለው ይመጣል፥ ባሪያዬንም። ይህን አድርግ ብለው ያደርጋል።
25314  LUK 7:50  ሴቲቱንም። እምነትሽ አድኖሻል፤ በሰላም አላት።
25362  LUK 8:48  እርሱም። ልጄ ሆይ፥ እምነትሽ አድኖሻል፤ በሰላም አላት።
25429  LUK 9:59  ሌላውንም። ተከተለኝ አለው። እርሱ ግን። ጌታ ሆይ፥ አስቀድሜድና አባቴን እቀብር ዘንድ ፍቀድልኝ አለ።
25435  LUK 10:3  ዱ፤ እነሆ፥ እንደ በጎች በተኵላዎች መካከል እልካችኋለሁ።
25469  LUK 10:37  እርሱም። ምሕረት ያደረገለት አለ። ኢየሱስም። አንተም እንዲሁ አድርግ አለው።
25618  LUK 13:31  በዚያን ሰዓት ከፈሪሳውያን አንዳንዱ ቀርበው። ሄሮድስ ሊገድልህ ይወዳልና ከዚህ ውጣና አሉት።
25691  LUK 16:2  ጠርቶም። ይህ የምሰማብህ ምንድር ነው? ወደ ፊት ለእኔ መጋቢ ልትሆን አትችልምና የመጋቢነትህን ሳብ አስረክበኝ አለው።
25734  LUK 17:14  አይቶም። ዱ፥ ራሳችሁን ለካህናት አሳዩ አላቸው።
25739  LUK 17:19  እርሱንም። ተነሣና ድ፤ እምነትህ አድኖሃል አለው።
25743  LUK 17:23  እነርሱም። እነሆ በዚህ፥ ወይም። እነሆ በዚያ ይሉአችኋል፤ አትአትከተሉአቸውም።
25830  LUK 19:30  በፊታችሁ ወዳለችው መንደር ዱ፥ ወደ እርስዋም ገብታችሁ ከሰው ማንም ገና ያልተቀመጠበት ውርንጫ ታስሮ ታገኛላችሁ፥ ፈትታችሁም አምጡት።
25903  LUK 21:8  እንዲህም አለ። እንዳትስቱ ተጠንቀቁ፤ ብዙዎች። እኔ ነኝ፥ ዘመኑም ቀርቦአል እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ እነርሱን ተከትላችሁ አትዱ።
26241  JHN 4:16  ኢየሱስም። ጂና ባልሽን ጠርተሽ ወደዚህ ነዪ አላት።
26275  JHN 4:50  ኢየሱስም። ድ፤ ልጅህ በሕይወት አለ አለው። ሰውዬውም ኢየሱስ የነገረውን ቃል አምኖ ሄደ።
26287  JHN 5:8  ኢየሱስ። ተነሣና አልጋህን ተሸክመህ አለው።
26290  JHN 5:11  እርሱ ግን። ያዳነኝ ያ ሰው። አልጋህን ተሸክመህ አለኝ ብሎ መለሰላቸው።
26291  JHN 5:12  እነርሱም። አልጋህን ተሸክመህ ያለህ ሰው ማን ነው? ብለው ጠየቁት።
26400  JHN 7:3  እንግዲህ ወንድሞቹ። ደቀ መዛሙርትህ ደግሞ የምታደርገውን ሥራ እንዲያዩ ከዚህ ተነሣና ወደ ይሁዳ ድ፤
26461  JHN 8:11  እርስዋም። ጌታ ሆይ፥ አንድ ስንኳ አለች። ኢየሱስም። እኔም አልፈርድብሽም፤ ከአሁንም ጀምሮ ደግመሽ ኃጢአት አትሥሪ አላት።
26516  JHN 9:7  ድና በሰሊሆም መጠመቂያ ታጠብ አለው፤ ትርጓሜው የተላከ ነው። ስለዚህ ሄዶ ታጠበ እያየም መጣ።
26599  JHN 11:7  ከዚህም በኋላ ለደቀ መዛሙርቱ። ወደ ይሁዳ ደግሞ እንአላቸው።
26607  JHN 11:15  እንድታምኑም በዚያ ባለመኖሬ ስለ እናንተ ደስ ይለኛል፤ ነገር ግን ወደ እርሱ እንአላቸው።
26608  JHN 11:16  ስለዚህ ዲዲሞስ የሚሉት ቶማስ ለባልንጀሮቹ ለደቀ መዛሙርት። ከእርሱ ጋር እንሞት ዘንድ እኛ ደግሞ እንአለ።
26636  JHN 11:44  የሞተውም እጆቹና እግሮቹ በመግነዝ እንደ ተገነዙ ወጣ፤ ፈቱም በጨርቅ እንደ ተጠመጠመ ነበር። ኢየሱስም። ፍቱትናተዉት አላቸው።
26768  JHN 14:31  ነገር ግን አብን እንድወድ ዓለም ሊያውቅ፥ አብም እንዳዘዘኝ፥ እንዲሁ አደርጋለሁ። ተነሡ፤ ከዚህ እንድ።
26862  JHN 18:8  ኢየሱስ መልሶ። እኔ ነኝ አልኋችሁ፤ እንግዲህ እኔን ትፈልጉ እንደ ሆናችሁ እነዚህተዉአቸው አለ፤
27148  ACT 5:20  ዱና ቆማችሁ የዚህን ሕይወት ቃል ሁሉ ለሕዝብ በመቅደስ ንገሩ አላቸው።
27271  ACT 8:26  የጌታም መልአክ ፊልጶስን። ተነሥተህ በደቡብ በኩል ከኢየሩሳሌም ወደ ጋዛ ወደሚያወርደው ምድረ በዳ ወደ ሆነ መንገድ አለው።
27296  ACT 9:11  ጌታም። ተነሥተህ ቅን ወደ ሚባለው መንገድ ድ፥ በይሁዳ ቤትም ሳውል የሚሉትን አንድ የጠርሴስ ሰው ፈልግ፤
27300  ACT 9:15  ጌታም። ይህ በአሕዛብም በነገሥታትም በእስራኤልም ልጆች ፊት ስሜን ይሸከም ዘንድ ለእኔ የተመረጠ ዕቃ ነውና ድ፤
27348  ACT 10:20  ተነሥተህ ውረድ፥ እኔም ልኬአቸዋለሁና ሳትጠራጠር ከእነርሱ ጋር አለው።
27588  ACT 16:36  የወኅኒውም ጠባቂ። ትፈቱ ዘንድ ገዢዎቹ ልከዋል፤ እንግዲህ አሁን ወጥታችሁ በሰላም ብሎ ይህን ቃል ለጳውሎስ ነገረው።
27782  ACT 22:10  ጌታ ሆይ፥ ምን ላድርግ? አልሁት። ጌታም። ተነሥተህ ወደ ደማስቆ ድና ታደርገው ዘንድ ስለ ታዘዘው ሁሉን በዚያ ይነግሩሃል አለኝ።
27793  ACT 22:21  እርሱም። ድ፥ እኔ ወደ አሕዛብ ከዚህ ወደ ሩቅ እልክሃለሁና አለኝ።
27862  ACT 24:25  እርሱም ስለ ጽድቅና ራስን ስለ መግዛት ስለሚመጣውም ኵነኔ ሲነጋገር ሳለ፥ ፊልክስ ፈርቶ። አሁንስ ድ፥ በተመቸኝም ጊዜ ልኬ አስጠራሃለሁ ብሎ መለሰለት።
27993  ACT 28:26  ወደዚህ ሕዝብ ድና። መስማትን ትሰማላችሁና አታስተውሉም፥ ማየትንም ታያላችሁና አትመለከቱም፤
30376  JAS 2:16  ከእናንተ አንዱም። በደኅና ዱ፥ እሳት ሙቁ፥ ጥገቡም ቢላቸው ለሰውነት ግን የሚያስፈልጉትን ባትሰጡአቸው ምን ይጠቅማቸዋል?
30937  REV 10:8  ከሰማይም የሰማሁት ድምፅ እንደ ገና ሲናገረኝና። ድና በባሕርና በምድር ላይ ከሚቆመው መልአክ በእጁ ያለችውን የተከፈተችውን መጽሐፍ ውሰድ ሲል ሰማሁ።