Wildebeest analysis examples for:   amh-amh   መ    February 11, 2023 at 17:53    Script wb_pprint_html.py   by Ulf Hermjakob

23214  MAT 1:1  የዳዊት ልጅ የአብርሃም ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ ጽሐፍ።
23231  MAT 1:18  የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት እንዲህ ነበረ። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች።
23233  MAT 1:20  እርሱ ግን ይህን ሲያስብ፥ እነሆ የጌታ ልአክ በሕልም ታየው፥ እንዲህም አለ። የዳዊት ልጅ ዮሴፍ ሆይ፥ ከእርስዋ የተፀነሰውንፈስ ቅዱስ ነውና እጮኛህን ማርያምንውሰድ አትፍራ።
23237  MAT 1:24  ዮሴፍም ከእንቅልፉ ነቅቶ የጌታ ልአክ እንዳዘዘው አደረገ፤ እጮኛውንም ወሰደ፤
23243  MAT 2:5  ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገልን በስውር ጠርቶ ኮከቡ የታየበትንከእነርሱ በጥንቃቄ ተረዳ፥
23246  MAT 2:8  ወደ ቤተ ልሔምም እነርሱን ሰድዶ። ሂዱ፥ ስለ ሕፃኑ በጥንቃቄ ርምሩ፤ ባገኛችሁትም ጊዜ እኔ ደግሞ ጥቼ እንድሰግድለት ንገሩኝ አላቸው።
23247  MAT 2:9  እነርሱም ንጉሡን ሰምተው ሄዱ፤ እነሆም፥ በምሥራቅ ያዩት ኮከብ ሕፃኑ ባለበት ላይ ጥቶ እስኪቆም ድረስራቸው ነበር።
23249  MAT 2:11  ወደ ቤትም ገብተው ሕፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት፥ ወድቀውም ሰገዱለት፥ ሣጥኖቻቸውንም ከፍተው እጅ ንሻ ወርቅና ዕጣን ከርቤም አቀረቡለት።
23250  MAT 2:12  ወደ ሄሮድስም እንዳይለሱ በሕልም ተረድተው በሌላ ንገድ ወደ አገራቸው ሄዱ።
23251  MAT 2:13  እነርሱም ከሄዱ በኋላ እነሆ፥ የጌታ ልአክ በሕልም ለዮሴፍ ታይቶ። ሄሮድስ ሕፃኑን ሊገድለው ይፈልገዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑንና እናቱንም ይዘህ ወደ ግብፅ ሽሽ፥ እስክነግርህም ድረስ በዚያ ተቀአለው።
23252  MAT 2:14  ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገል እንደ ተሣለቁበት ባየ ጊዜ እጅግ ተቆጣና ልኮ ከሰብአ ሰገል እንደ ተረዳውበቤተ ልሔምና በአውራጃዋ የነበሩትን፥ ሁለትየሆናቸውን ከዚያም የሚያንሱትን ሕፃናት ሁሉ አስገደለ።
23255  MAT 2:17  ሄሮድስም ከሞተ በኋላ፥ እነሆ፥ የጌታ ልአክ በግብፅ ለዮሴፍ በሕልም ታይቶ።
23260  MAT 2:22  በአባቱም በሄሮድስ ፈንታ አርኬላዎስ በይሁዳ እንደ ነገሠ በሰማ ጊዜ፥ ወደዚያ ሄድን ፈራ፤ በሕልምም ተረድቶ ወደ ገሊላ አገር ሄደ፤
23261  MAT 2:23  በነቢያት። ናዝራዊ ይባላል የተባለው ይፈጸም ዘንድ፥ ናዝሬት ወደምትባል ከተማ ጥቶ ኖረ።
23262  MAT 3:1  በነቢዩ በኢሳይያስ። የጌታን ንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮህ ሰው ድምፅ የተባለለት ይህ ነውና።
23265  MAT 3:4  ራሱም ዮሐንስ የግጠጉር ልብስ ነበረው፥ በወገቡም ጠፍር ይታጠቅ ነበር፤ ምግቡም አንበጣና የበረሀ ማር ነበረ።
23267  MAT 3:6  ኃጢአታቸውንም እየተናዘዙ በዮርዳኖስ ወንዝ ከእርሱ ይጠነበር።
23268  MAT 3:7  ዳሩ ግን ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን ብዙዎች ወደ ጥምቀቱባየ ጊዜ፥ እንዲህ አላቸው። እናንተ የእፉኝት ልጆች፥ ከሚጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማንለከታችሁ?
23271  MAT 3:10  አሁንስ ምሳር በዛፎች ሥር ተቀምጦአል፤ እንግዲህ ልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቈረጣል ወደ እሳትም ይጣላል።
23272  MAT 3:11  እኔስ ለንስሐ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ጫማውን እሸከም ዘንድ የማይገባኝ ከእኔ በኋላ የሚጣው ግን ከእኔ ይልቅ ይበረታል፤ እርሱንፈስ ቅዱስ በእሳትም ያጠምቃችኋል፤
23273  MAT 3:12  ንሹም በእጁ ነው፥ አውድማውንም ፈጽሞ ያጠራል፥ ስንዴውንም በጎተራው ይከታል፥ ገለባውን ግን በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል።
23274  MAT 3:13  ያን ጊዜ ኢየሱስ በዮሐንስ ሊጠከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ጣ።
23275  MAT 3:14  ዮሐንስ ግን። እኔ በአንተ ልጠያስፈልገኛል አንተም ወደ እኔጣለህን? ብሎ ይከለክለው ነበር።
23276  MAT 3:15  ኢየሱስም ልሶ። አሁንስ ፍቀድልኝ፤ እንዲህ ጽድቅን ሁሉ ፈጸም ይገባናልና አለው። ያን ጊዜ ፈቀደለት።
23277  MAT 3:16  ኢየሱስም ከተጠበኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ፤ እነሆም፥ ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም ንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይምአየ፤
23278  MAT 3:17  እነሆም፥ ድምፅ ከሰማያት ጥቶ። በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው አለ።
23279  MAT 4:1  ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ ንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው፥
23280  MAT 4:2  አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦ በኋላ ተራበ።
23282  MAT 4:4  እርሱም ልሶ። ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው።
23283  MAT 4:5  ከዚህ በኋላ ዲያቢሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደውና እርሱንቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ።
23284  MAT 4:6  ላእክቱን ስለ አንተ ያዝልሃል እግርህንም በድንጋይ ከቶ እንዳትሰናከል በእጃቸው ያነሡሃል ተብሎ ተጽፎአልና የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ፥ ወደ ታች ራስህን ወርውር አለው።
23286  MAT 4:8  ደግሞ ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው፥ የዓለምንም ንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ።
23289  MAT 4:11  ያን ጊዜ ዲያቢሎስ ተወው፥ እነሆም፥ ላእክት ቀርበው ያገለግሉት ነበር።
23291  MAT 4:13  ናዝሬትንም ትቶ በዛብሎንና በንፍታሌም አገር በባሕር አጠገብ ወደ አለችው ወደ ቅፍርናሆም ጥቶ ኖረ።
23292  MAT 4:14  የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ። ከዚያጀምሮ ኢየሱስ። ንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ እያለ ይሰብክር።
23296  MAT 4:18  በገሊላ ባሕር አጠገብላለስም ሁለት ወንድማማች ጴጥሮስ የሚሉትን ስምዖንን ወንድሙንም እንድርያስን ረባቸውን ወደ ባሕር ሲጥሉ አየ፥ ዓሣ አጥማጆች ነበሩና።
23298  MAT 4:20  ወዲያውም ረባቸውን ትተው ተከተሉት።
23299  MAT 4:21  ከዚያም እልፍ ብሎ ሌሎችን ሁለት ወንድማማች የዘብዴዎስን ልጅ ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ከአባታቸው ከዘብዴዎስ ጋር በታንኳ ረባቸውን ሲያበጁ አየ፤ ጠራቸውም።
23301  MAT 4:23  ኢየሱስም በምኩራቦቻቸው እያስተማረንግሥትንም ወንጌል እየሰበከ በሕዝብም ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ በገሊላ ሁሉ ይዞር ነበር።
23302  MAT 4:24  ዝናውም ወደ ሶርያ ሁሉ ወጣ፤ በልዩ ልዩ ደዌና ሥቃይም ተይዘው የታሙትን ሁሉ አጋንንትም ያደሩባቸውን በጨረቃም የሚነሣባቸውን ሽባዎችንም ወደ እርሱጡ፥ ፈወሳቸውም።
23304  MAT 5:1  ሕዝቡንም አይቶ ወደ ተራራ ወጣ፤ በተቀጠም ጊዜ ደቀ ዛሙርቱ ወደ እርሱ ቀረቡ፤
23306  MAT 5:3  ንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓን ናቸው፥ ንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።
23307  MAT 5:4  የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፥ ፅናናትን ያገኛሉና።
23313  MAT 5:10  ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው፥ ንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።
23316  MAT 5:13  እናንተ የምድር ጨው ናችሁ፤ ጨው አልጫ ቢሆን ግን በምን ይጣፍጣል? ወደ ውጭ ተጥሎ በሰውረገጥ በቀር ወደ ፊት ለምንም አይጠቅምም።
23318  MAT 5:15  ብራትንም አብርተው ከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂቅረዙ ላይ ያኖሩታል በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል።
23319  MAT 5:16  ልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።
23320  MAT 5:17  እኔ ሕግንና ነቢያትንሻር ጣሁ አይምሰላችሁ፤ ልፈጽም እንጂሻር አልጣሁም።
23322  MAT 5:19  እንግዲህ ከነዚህ ከሁሉ ካነሱት ትእዛዛት አንዲቱን የሚሽር ለሰውም እንዲሁ የሚያስተምር ማንም ሰውንግሥተ ሰማያት ከሁሉ ታናሽ ይባላል፤ የሚያደርግ ግን የሚያስተምርም ማንም ቢሆን እርሱንግሥተ ሰማያት ታላቅ ይባላል።
23323  MAT 5:20  እላችኋለሁና። ጽድቃችሁ ከጻፎችና ከፈሪሳውያን ጽድቅ ካልበለጠ፥ ወደ ንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።
23325  MAT 5:22  እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙንም ጨርቃም የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ ደንቆሮ የሚለውም ሁሉ የገሃነ እሳት ፍርድ ይገባዋል።
23326  MAT 5:23  እንግዲህ ባህን ሠዊያው ላይ ብታቀርብ፥ በዚያም ወንድምህ አንዳች በአንተ ላይ እንዳለው ብታስብ፥
23327  MAT 5:24  በዚያሠዊያው ፊት ባህን ትተህ ሂድ፥ አስቀድህም ከወንድምህ ጋር ታረቅ፥ በኋላም ጥተህ ባህን አቅርብ።
23328  MAT 5:25  አብረኸውንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ፈጥነህ ተስማማ፤ ባላጋራ ለዳኛ እንዳይሰጥህ ዳኛም ለሎሌው፥ ወደ ወህኒም ትጣላለህ፤
23329  MAT 5:26  እውነት እልሃለሁ፥ጨረሻዋን ሳንቲም እስክትከፍል ድረስ ከቶ ከዚያ አትወጣም።
23330  MAT 5:27  አታንዝር እንደ ተባለ ሰምታችኋል።
23331  MAT 5:28  እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ወደ ሴት ያየ ሁሉ የተኛትም ያን ጊዜ በልቡ ከእርስዋ ጋርንዝሮአል።
23335  MAT 5:32  እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ ሁሉንዝራ ያደርጋታል፥ የተፈታችውንም የሚያገባ ሁሉነዝራል።
23336  MAT 5:33  ደግሞ ለቀደሙት። በውሸት አትማል ነገር ግን ሐላዎችህን ለጌታ ስጥ እንደተባለ ሰምታችኋል።
23338  MAT 5:35  በምድርም አይሆንም የእግሩ ረገጫ ናትና፤ በኢየሩሳሌምም አይሆንም የታላቁ ንጉሥ ከተማ ናትና፤
23342  MAT 5:39  እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ክፉውን አትቃወሙ፤ ዳሩ ግን ቀኝ ጉንጭህን በጥፊ ለሚታህ ሁሉ ሁለተኛውን ደግሞ አዙርለት፤
23343  MAT 5:40  እንዲከስህም እጀ ጠባብህንም እንዲወስድ ለሚወድ ጎናጸፊያህን ደግሞ ተውለት፤
23353  MAT 6:2  እንግዲህ ምጽዋት ስታደርግ፥ ግብዞች በሰው ዘንድ ሊከበሩ በምኩራብንገድም እንደሚያደርጉ በፊትህ ለከት አታስነፋ፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋቸውን ተቀብለዋል።
23354  MAT 6:3  ስትጸልዩም እንደ ግብዞች አትሁኑ፤ ለሰው ይታዩ ዘንድ በምኩራብናንገድ ማዕዘንጸለይን ይወዳሉና፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋቸውን ተቀብለዋል።
23357  MAT 6:6  አንተ ግን ስትጸልይ፥ ወደ እልፍኝህ ግባ ዝጊያህንም ዘግተህ በስውር ላለው አባትህ ጸልይ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሃል።
23358  MAT 6:7  አሕዛብምናገራቸው ብዛት እንዲሰሙስላቸዋልና ስትጸልዩ እንደ እነርሱ በከንቱ አትድገሙ።