Wildebeest analysis examples for:   amh-amh   ሜ    February 11, 2023 at 17:53    Script wb_pprint_html.py   by Ulf Hermjakob

23236  MAT 1:23  እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፥ ትርጓውም። እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው።
23364  MAT 6:13  ከክፉም አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን፤ መንግሥት ያንተ ናትና ኃይልም ክብርም ለዘለዓለሙ፤ን።
23379  MAT 6:28  ስለ ልብስስ ስለ ምን ትጨነቃላችሁ?አበቦች እንዴት እንዲያድጉ ልብ አድርጋችሁ ተመልከቱ፤
23381  MAT 6:30  እግዚአብሔር ግን ዛሬ ያለውን ነገም ወደ እቶን የሚጣለውንዳን ሣር እንዲህ የሚያለብሰው ከሆነ፥ እናንተ እምነት የጎደላችሁ፥ እናንተንማ ይልቁን እንዴት?
23435  MAT 8:21  ከደቀ መዛሙርቱም ሌላው። ጌታ ሆይ፥ አስቀድ እንድሄድ አባቴን እንድቀብር ፍቀድልኝ አለው።
23489  MAT 10:3  ፊልጶስም በርተሎዎስም፥ ቶማስም ቀራጩ ማቴዎስም፥ የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብም ታዴዎስም የተባለው ልብድዮስ፥
23508  MAT 10:22  በሁሉም ስለ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ፤ እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል።
23558  MAT 11:30  ቀንበሬ ልዝብ ሸክቀሊል ነውና።
23608  MAT 12:50  በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ ሁሉ፥ እርሱ ወንድ እኅቴም እናቴም ነውና አለ።
23801  MAT 18:5  እንደዚህም ያለውን አንድ ሕፃን በስ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤
23816  MAT 18:20  ሁለት ወይም ሦስት በስ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመካከላቸው እሆናለሁና።
23817  MAT 18:21  በዚያን ጊዜ ጴጥሮስ ወደ እርሱ ቀርቦ። ጌታ ሆይ፥ ወንድ ቢበድለኝ ስንት ጊዜ ልተውለት? እስከ ሰባት ጊዜን? አለው።
23860  MAT 19:29  ስለቤቶችን ወይም ወንድሞችን ወይም እኅቶችን ወይም አባትን ወይም እናትን ወይም ሚስትን ወይም ልጆችን ወይም እርሻን የተወ ሁሉ መቶ እጥፍ ይቀበላል የዘላለምንም ሕይወት ይወርሳል።
24031  MAT 24:5  ብዙዎች። እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።
24035  MAT 24:9  በዚያን ጊዜ ለመከራ አሳልፈው ይሰጡአችኋል ይገድሉአችሁማል፥ ስለበአሕዛብ ሁሉ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ።
24051  MAT 24:25  እነሆ፥ አስቀድ ነገርኋችሁ።
24113  MAT 25:36  ታም ጠይቃችሁኛልና፥ ታስሬ ወደ እኔ መጥታችኋልና።
24120  MAT 25:43  ታርዤ አላለበሳችሁኝምና፥ ታም ታስሬም አልጠየቃችሁኝምና።
24151  MAT 26:28  ስለ ብዙዎች ለኃጢአት ይቅርታ የሚፈስ የአዲስ ኪዳን ይህ ነው።
24181  MAT 26:58  ጴጥሮስ ግን እስከ ሊቀ ካህናቱ ግቢ ድረስ ሩቅ ሆኖ ተከተለው፥ የነገሩንም ፍጻ ያይ ዘንድ ወደ ውስጥ ገብቶ ከሎሌዎቹ ጋር ተቀመጠ።
24231  MAT 27:33  ትርጓየራስ ቅል ስፍራ ወደሚሆን ጎልጎታ ወደሚባለው ስፍራ በደረሱ ጊዜም፥
24375  MRK 3:18  እንድርያስንም ፊልጶስንም በርተሎውስንም ማቴዎስንም ቶማስንም የእልፍዮስን ልጅ ያዕቆብንም ታዴዎስንም ቀነናዊውንም ስምዖንን፥
24392  MRK 3:35  የእግዚአብሔርን ፈቃድ የሚያደርግ ሁሉ፥ እርሱ ወንድ ነው እኅቴም እናቴም አለ።
24442  MRK 5:9  ስምህ ማን ነው? ብሎ ጠየቀው። ብዙዎች ነንና ሌጌዎን ነው አለው፥
24644  MRK 9:37  እንደዚህ ካሉ ሕፃናት አንዱን በስ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤ የሚቀበለኝም ሁሉ የላከኝን እንጂ እኔን አይቀበልም አላቸው።
24646  MRK 9:39  ስለማይከተለንም ከለከልነው አለው። ኢየሱስ ግን አለ። በስ ተአምር ሠርቶ በቶሎ በእኔ ላይ ክፉ መናገር የሚችል ማንም የለምና አትከልክሉት፤
24648  MRK 9:41  የክርስቶስ ስለ ሆናችሁ በስ ጽዋ ውኃ የሚያጠጣችሁ ሁሉ፥ ዋጋው እንዳይጠፋበት እውነት እላችኋለሁ።
24703  MRK 10:46  ወደ ኢያሪኮም መጡ። ከደቀ መዛሙርቱና ከብዙ ሕዝብ ጋር ከኢያሪኮ ሲወጣ የጤዎስ ልጅ ዕውሩ በርጤዎስ እየለመነ በመንገድ ዳር ተቀምጦ ነበር።
24792  MRK 13:6  ብዙዎች። እኔ ነኝ እያሉ በስ ይመጣሉና፥ ብዙዎችንም ያስታሉ።
24799  MRK 13:13  በሁሉም ዘንድ ስለ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ፤ እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል።
24809  MRK 13:23  እናንተ ግን ተጠንቀቁ፤ እነሆ፥ አስቀድ ሁሉን ነገርኋችሁ።
24847  MRK 14:24  እርሱም። ይህ ስለ ብዙዎች የሚፈስ የአዲስ ኪዳን ነው።
24917  MRK 15:22  ትርጓውም የራስ ቅል ስፍራ ወደሚሆን ጎልጎታ ወደተባለ ስፍራ ወሰዱት።
24929  MRK 15:34  በዘጠኝ ሰዓትም ኢየሱስ። ኤሎሄ፥ ኤሎሄ፥ ላማ ሰበቅታኒ? ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤ ትርጓውም አምላኬ፥ አምላኬ፥ ለምን ተውኸኝ? ማለት ነው።
24943  MRK 16:1  ሰንበትም ካለፈ በኋላ መግደላዊት ማርያም የያዕቆብም እናት ማርያም ሰሎመጥተው ሊቀቡት ሽቱ ገዙ።
24959  MRK 16:17  ያመኑትንም እነዚህ ምልክቶች ይከተሉአቸዋል፤ በስ አጋንንትን ያወጣሉ፤ በአዲስ ቋንቋ ይናገራሉ፤ እባቦችን ይይዛሉ፥
24969  LUK 1:7  ኤልሳቤጥም መካን ነበረችና ልጅ አልነበራቸውም፤ ሁለቱም በዕድያቸው አርጅተው ነበር።
24980  LUK 1:18  ዘካርያስም መልአኩን። እኔ ሽማግሌ ነኝ ምስቴም በዕድአርጅታለችና ይህን በምን አውቃለሁ? አለው።
25050  LUK 2:8  በዚያም ምድር መንጋቸውን በሌሊት ሲጠብቁያደሩ እረኞች ነበሩ።
25117  LUK 3:23  ኢየሱስም ሊያስተምር ሲጀምር ዕድሠላሳ ዓመት ያህል ሆኖት ነበር እንደመሰላቸው የዮሴፍ ልጅ ሆኖ፥ የኤሊ ልጅ፥
25120  LUK 3:26  የናጌ ልጅ፥ የማአት ልጅ፥ የማታትዩ ልጅ የሴልጅ፥ የዮሴፍ ልጅ፥
25125  LUK 3:31  የዮናን ልጅ፥ የኤልያቄም ልጅ፥ልያ ልጅ፥ የማይናን ልጅ፥ የማጣት ልጅ፥ የናታን ልጅ
25130  LUK 3:36  የቃይንም ልጅ፥ የአርፋክስድ ልጅ፥ የሴም ልጅ፥ የኖኅ ልጅ፥ የላልጅ፥
25229  LUK 6:14  እነርሱም፥ ጴጥሮስ ብሎ እንደ ገና የሰየመው ስምዖን፥ ወንድሙም እንድርያስ፥ ያዕቆብም ዮሐንስም፥ ፊልጶስም በርተሎዎስም፥
25257  LUK 6:42  በዓይንህ ያለውን ምሰሶ ራስህ ሳታይ፥ እንዴት ወንድምህን። ወንድ ሆይ፥ በዓይንህ ያለውን ጉድፍ ላውጣ ፍቀድልኝ ልትል ትችላለህ? አንተ ግብዝ፥ አስቀድመህ ከዓይንህ ምሰሶውን አውጣ ከዚያም በኋላ በወንድምህ ዓይን ያለውን ጉድፍ ታወጣ ዘንድ አጥርተህ ታያለህ።
25418  LUK 9:48  ማንም ይህን ሕፃን በስ የሚቀበል እኔን ይቀበላል፤ የሚቀበለኝም ሁሉ የላከኝን ይቀበላል፤ ከሁላችሁ የሚያንስ እርሱ ታላቅ ነውና አላቸው።
25429  LUK 9:59  ሌላውንም። ተከተለኝ አለው። እርሱ ግን። ጌታ ሆይ፥ አስቀድ ልሂድና አባቴን እቀብር ዘንድ ፍቀድልኝ አለ።
25431  LUK 9:61  ደግሞ ሌላው። ጌታ ሆይ፥ እከተልሃለሁ፤ ነገር ግን አስቀድ ከቤቴ ሰዎች እንድሰናበት ፍቀድልኝ አለ።
25541  LUK 12:13  ከሕዝቡም አንድ ሰው። መምህር ሆይ፥ ርስቱን ከእኔ ጋር እንዲካፈል ለወንድ ንገረው አለው።
25556  LUK 12:28  እግዚአብሔር ግን ዛሬ ያለውን ነገም ወደ እቶን የሚጣለውንየሆነውን ሣር እንዲህ የሚያለብሰው ከሆነ፥ እናንተ እምነት የጐደላችሁ፥ እናንተንማ ይልቁን እንዴት?
25616  LUK 13:29  ከምሥራቅና ከምዕራብም ከሰንና ከደቡብም ይመጣሉ፥ በእግዚአብሔርም መንግሥት በማዕድ ይቀመጣሉ።
25666  LUK 15:9  ባገኘችውም ጊዜ ወዳጆችዋንና ጐረቤቶችዋን በአንድነት ጠርታ። የጠፋውን ድሪአግኝቼዋለሁና ከእኔ ጋር ደስ ይበላችሁ ትላቸዋለች።
25672  LUK 15:15  ሄዶም ከዚያች አገር ሰዎች ከአንዱ ጋር ተዳበለ፥ እርሱም እሪያ ሊያሰማራ ወደ ሰደደው።
25903  LUK 21:8  እንዲህም አለ። እንዳትስቱ ተጠንቀቁ፤ ብዙዎች። እኔ ነኝ፥ ዘመኑም ቀርቦአል እያሉ በስ ይመጣሉና፤ እነርሱን ተከትላችሁ አትሂዱ።
25907  LUK 21:12  ከዚህም ሁሉ በፊት እጃቸውን በላያችሁ ይጭናሉ ያሳድዱአችሁማል፤ ስለወደ ምኵራብና ወደ ወኅኒ አሳልፈው ይሰጡአችኋል፥ ወደ ነገሥታትና ወደ ገዥዎችም ይወስዱአችኋል፤
25912  LUK 21:17  በሁሉም ስለ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ።
25953  LUK 22:20  እንዲሁም ከእራት በኋላ ጽዋውን አንሥቶ እንዲህ አለ። ይህ ጽዋ ስለ እናንተ በሚፈሰው በደ የሚሆን አዲስ ኪዳን ነው።
26155  JHN 1:42  እርሱ አስቀድሞ የራሱን ወንድም ስምዖንን አገኘውና። መሢሕን አግኝተናል አለው፤ ትርጓውም ክርስቶስ ማለት ነው።
26156  JHN 1:43  ወደ ኢየሱስም አመጣው። ኢየሱስም ተመልክቶ። አንተ የዮና ልጅ ስምዖን ነህ፤ አንተ ኬፋ ትባላለህ አለው፤ ትርጓጴጥሮስ ማለት ነው።
26380  JHN 6:54  ሥጋዬን የሚበላንም የሚጠጣ የዘላለም ሕይወት አለው፥ እኔም በመጨረሻው ቀን አስነሣዋለሁ።
26381  JHN 6:55  ሥጋዬ እውነተኛ መብልእውነተኛ መጠጥ ነውና።
26382  JHN 6:56  ሥጋዬን የሚበላንም የሚጠጣ በእኔ ይኖራል እኔም በእርሱ እኖራለሁ።
26516  JHN 9:7  ሂድና በሰሊሆም መጠመቂያ ታጠብ አለው፤ ትርጓየተላከ ነው። ስለዚህ ሄዶ ታጠበ እያየም መጣ።
26536  JHN 9:27  እርሱም መልሶ። አስቀድ ነገርኋችሁ አልሰማችሁምም፤ ስለ ምን ዳግመኛ ልትሰሙ ትወዳላችሁ? እናንተ ደግሞ ደቀ መዛሙርቱ ልትሆኑ ትወዳላችሁን? አላቸው።
26613  JHN 11:21  ማርታም ኢየሱስን። ጌታ ሆይ፥ አንተ በዚህ ኖረህ ብትሆን ወንድ ባልሞተም ነበር፤
26624  JHN 11:32  ማርያምም ኢየሱስ ወዳለበት መጥታ ባየችው ጊዜ በእግሩ ላይ ወድቃ። ጌታ ሆይ፥ አንተ በዚህ ኖረህ ብትሆን ወንድ ባልሞተም ነበር አለችው።
26640  JHN 11:48  እንዲሁ ብንተወው ሁሉ በእርሱ ያምናሉ፤ የሮሰዎች መጥተው አገራችንን ወገናችንንም ይወስዳሉ አሉ።
26750  JHN 14:13  እኔ ወደ አብ እሄዳለሁና፤ አብም ስለ ወልድ እንዲከበር በስ የምትለምኑትን ሁሉ አደርገዋለሁ።
26751  JHN 14:14  ማናቸውንም ነገር በስ ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ።
26763  JHN 14:26  አብ በስ የሚልከው ግን መንፈስ ቅዱስ የሆነው አጽናኝ እርሱ ሁሉን ያስተምራችኋል እኔም የነገርኋችሁን ሁሉ ያሳስባችኋል።
26764  JHN 14:27  ሰላምን እተውላችኋለሁ፥ ሰላእሰጣችኋለሁ፤ እኔ የምሰጣችሁ ዓለም እንደሚሰጥ አይደለም። ልባችሁ አይታወክ አይፍራም።
26784  JHN 15:16  እኔ መረጥኋችሁ እንጂ እናንተ አልመረጣችሁኝም፤ አብም በስ የምትለምኑትን ሁሉ እንዲሰጣችሁ፥ ልትሄዱና ፍሬ ልታፈሩ ፍሬአችሁም ሊኖር ሾምኋችሁ።
26789  JHN 15:21  ዳሩ ግን የላከኝን አያውቁምና ይህን ሁሉ ሰለ ያደርጉባችኋል።
26818  JHN 16:23  በዚያን ቀንም ከእኔ አንዳች አትለምኑም። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ በስ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችኋል።
26819  JHN 16:24  እስከ አሁን በስ ምንም አልለመናችሁም፤ ደስታችሁ ፍጹም እንዲሆን ለምኑ ትቀበሉማላችሁ።
26821  JHN 16:26  በዚያን ቀን በስ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤
26832  JHN 17:4  እኔ ላደርገው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽ በምድር አከበርሁህ፤
26952  JHN 20:16  ኢየሱስም። ማርያም አላት። እርስዋ ዘወር ብላ በዕብራይስጥ። ረቡኒ አለችው፤ ትርጓውም። መምህር ሆይ ማለት ነው።
27005  ACT 1:13  በገቡም ጊዜ ወደሚኖሩበት ሰገነት ወጡ፥ ጴጥሮስና ዮሐንስም፥ ያዕቆብም፥ እንድርያስም፥ ፊልጶስም፥ ቶማስም፥ በርተሎዎስም፥ ማቴዎስም፥ የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብም፥ ቀናተኛ የሚባለው ስምዖንም፥ የያዕቆብ ልጅ ይሁዳም።
27027  ACT 2:9  የጳርቴናየኢላጤም ሰዎች፥ በሁለት ወንዝም መካከል በይሁዳም በቀጰዶቅያም በጳንጦስም በእስያም፥
27028  ACT 2:10  በፍርግያም በጵንፍልያም በግብፅም በቀሬናም በኩል ባሉት በሊቢያ ወረዳዎች የምንኖር፥ በሮየምንቀመጥ፥ አይሁድም ወደ ይሁዲነትም የገባን፥
27127  ACT 4:36  ትውልዱም የቆጵሮስ ሰው የነበረ አንድ ሌዋዊ ዮሴፍ የሚሉት ነበረ፥ እርሱም በሐዋርያት በርናባስ ተባለ ትርጓውም የመጽናናት ልጅ ነው፤
27175  ACT 6:5  ይህም ቃል ሕዝብን ሁሉ ደስ አሰኛቸው፤ እምነትና መንፈስ ቅዱስም የሞላበትን ሰው እስጢፋኖስን ፊልጶስንም ጵሮኮሮስንም ኒቃሮናንም ጢሞናንም ጳርናንም ወደ ይሁዲነት ገብቶ የነበረውን የአንጾኪያውን ኒቆላዎስንም መረጡ።
27219  ACT 7:34  በግብፅ ያሉትን የሕዝቤን መከራ ፈጽ አይቼ መቃተታቸውንም ሰምቼ ላድናቸው ወረድሁ፤ አሁንም ና፥ ወደ ግብፅ እልክሃለሁ አለው።
27300  ACT 9:15  ጌታም። ይህ በአሕዛብም በነገሥታትም በእስራኤልም ልጆች ፊትይሸከም ዘንድ ለእኔ የተመረጠ ዕቃ ነውና ሂድ፤
27301  ACT 9:16  ስለ ስንት መከራ ሊቀበል እንዲያስፈልገው እኔ አመለክተዋለሁና አለው።
27302  ACT 9:17  ሐናንያም ሄዶ ወደ ቤቱ ገባ፥ እጁንም ጭኖበት። ወንድ ሳውል ሆይ፥ ጌታ፥ እርሱም በመጣህበት መንገድ የታየህ ኢየሱስ ነው፥ ደግሞ ታይ ዘንድና መንፈስ ቅዱስ ይሞላብህ ዘንድ ላከኝ አለ።
27321  ACT 9:36  በኢዮጴም ጣቢታ የሚሉአት አንዲት ደቀ መዝሙር ነበረች፥ ትርጓውም ዶርቃ ማለት ነው፤ እርስዋም መልካም ነገር የሞላባት ምጽዋትም የምታደርግ ነበረች።
27495  ACT 14:12  በርናባስንም ድያ አሉት፤ ጳውሎስንም እርሱ በመናገር ዋና ስለ ነበረ ሄርአሉት።
27573  ACT 16:21  እኛም የሮ ሰዎች ሆነን እንቀበላቸውና እናደርጋቸው ዘንድ ያልተፈቀደልንን ልማዶች ይናገራሉ አሉ።
27589  ACT 16:37  ጳውሎስ ግን። እኛ የሮ ሰዎች ስንሆን ያለ ፍርድ በሕዝብ ፊት ደብድበው በወኅኒ ጣሉን፤ አሁንም በስውር ይጥሉናልን? አይሆንም ራሳቸው ግን መጥተው ያውጡን አላቸው።
27590  ACT 16:38  ሎሌዎቹም ይህን ነገር ለገዢዎች ነገሩ። የሮ ሰዎችም እንደ ሆኑ በሰሙ ጊዜ ፈሩ፤
27628  ACT 18:2  በወገኑም የጳንጦስ ሰው የሚሆን አቂላ የሚሉትን አንድ አይሁዳዊ አገኘ፤ እርሱም ከጥቂት ጊዜ በፊት ከሚስቱ ከጵርስቅላ ጋር ከኢጣልያ መጥቶ ነበር፥ አይሁድ ከሮ ይወጡ ዘንድ ቀላውዴዎስ አዞ ነበርና፤ ወደ እነርሱ ቀረበ፥
27675  ACT 19:21  ይህም በተፈጸመ ጊዜ ጳውሎስ። ወደዚያ ደርሼደግሞ አይ ዘንድ ይገባኛል ብሎ በመቄዶንያና በአካይያ አልፎ ወደ ኢየሩሳሌም እንዲሄድ በመንፈስ አሰበ።
27678  ACT 19:24  ብር ሠሪ የሆነጥሮስ የሚሉት አንድ ሰው የአርጤምስን ቤተ መቅደስ ምስሎች በብር እየሠራ ለአንጥረኞች እጅግ ትርፍ ያገኝ ነበርና፤
27692  ACT 19:38  ጥሮስና ከእርሱ ጋር ያሉት አንጥረኞች ግን በሰው ላይ ነገር እንዳላቸው፥ የመጋቢያ ቀንና አገረ ገዢዎች አሉ፤ እርስ በርሳቸው ይምዋገቱ።
27785  ACT 22:13  እርሱም ወደ እኔ መጥቶ በአጠገቤም ቆሞ። ወንድ ሳውል ሆይ፥ እይ አለኝ። እኔም ያን ጊዜውን ወደ እርሱ አየሁ።
27797  ACT 22:25  በጠፍርም በገተሩት ጊዜ ጳውሎስ በአጠገቡ የቆመውን የመቶ አለቃ። የሮሰው ያለ ፍርድ ትገርፉ ዘንድ ተፈቅዶላችኋልን? አለው።