Wildebeest analysis examples for:   amh-amh   ም    February 11, 2023 at 17:53    Script wb_pprint_html.py   by Ulf Hermjakob

23214  MAT 1:1  የዳዊት ልጅ የአብርሃ ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ መጽሐፍ።
23215  MAT 1:2  አብርሃ ይስሐቅን ወለደ፤ ይስሐቅ ያዕቆብን ወለደ፤ ያዕቆብ ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ፤
23216  MAT 1:3  ይሁዳ ከትዕማር ፋሬስንና ዛራን ወለደ፤ ፋሬስ ኤስሮወለደ፤
23217  MAT 1:4  ኤስሮ አራወለደ፤ አራ አሚናዳብን ወለደ፤ አሚናዳብ ነአሶንን ወለደ፤ ነአሶን ሰልሞንን ወለደ፤
23218  MAT 1:5  ሰልሞን ከራኬብ ቦኤዝን ወለደ፤ ቦኤዝ ከሩት ኢዮቤድን ወለደ፤ ኢዮቤድ እሴይን ወለደ፤
23219  MAT 1:6  እሴይ ንጉሥ ዳዊትን ወለደ።
23220  MAT 1:7  ሰሎሞን ሮብዓወለደ፤ ሮብዓ አቢያን ወለደ፤ አቢያ አሣፍን ወለደ፤
23221  MAT 1:8  አሣፍ ኢዮሣፍጥን ወለደ፤ ኢዮሣፍጥ ኢዮራወለደ፤ ኢዮራ ዖዝያንን ወለደ፤
23222  MAT 1:9  ዖዝያን ኢዮአታወለደ፤ ኢዮአታ አካዝን ወለደ፤
23223  MAT 1:10  አካዝ ሕዝቅያስን ወለደ፤ ሕዝቅያስ ናሴን ወለደ፤ ናሴ አሞፅን ወለደ፤
23224  MAT 1:11  አሞፅ ኢዮስያስን ወለደ፤ ኢዮስያስ በባቢሎን ርኮ ጊዜ ኢኮንያንንና ወንድሞቹን ወለደ።
23225  MAT 1:12  ከባቢሎን ርኮ በኋላ ኢኮንያን ሰላትያልን ወለደ፤ ሰላትያል ዘሩባቤልን ወለደ፤
23226  MAT 1:13  ዘሩባቤል አብዩድን ወለደ፤ አብዩድ ኤልያቄወለደ፤ ኤልያቄ አዛርን ወለደ፤
23227  MAT 1:14  አዛር ሳዶቅን ወለደ፤ ሳዶቅ አኪወለደ፤ አኪ ኤልዩድን ወለደ፤
23228  MAT 1:15  ኤልዩድ አልዓዛርን ወለደ፤ አልዓዛር ማታንን ወለደ፤ ማታን ያዕቆብን ወለደ፤
23229  MAT 1:16  ያዕቆብ ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን የወለደች የማርያእጮኛ ዮሴፍን ወለደ።
23230  MAT 1:17  እንግዲህ ትውልድ ሁሉ ከአብርሃ እስከ ዳዊት አሥራ አራት ትውልድ፥ ከዳዊት እስከ ባቢሎን ርኮ አሥራ አራት ትውልድ፥ ከባቢሎን ርኮ እስከ ክርስቶስ አሥራ አራት ትውልድ ነው።
23231  MAT 1:18  የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት እንዲህ ነበረ። እናቱ ማርያ ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች።
23232  MAT 1:19  እጮኛዋ ዮሴፍ ጻድቅ ሆኖ ሊገልጣት ስላልወደደ በስውር ሊተዋት አሰበ።
23233  MAT 1:20  እርሱ ግን ይህን ሲያስብ፥ እነሆ የጌታ መልአክ በሕል ታየው፥ እንዲህ አለ። የዳዊት ልጅ ዮሴፍ ሆይ፥ ከእርስዋ የተፀነሰው ከመንፈስ ቅዱስ ነውና እጮኛህን ማርያለመውሰድ አትፍራ።
23234  MAT 1:21  ልጅ ትወልዳለች፤ እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ።
23236  MAT 1:23  እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅ ትወልዳለች፥ ስሙን አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸ ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፥ ትርጓሜውእግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው።
23237  MAT 1:24  ዮሴፍ ከእንቅልፉ ነቅቶ የጌታ መልአክ እንዳዘዘው አደረገ፤ እጮኛውን ወሰደ፤
23238  MAT 1:25  የበኩር ልጅዋን እስክትወልድ ድረስ አላወቃትስሙን ኢየሱስ አለው።
23239  MAT 2:1  ንጉሡ ሄሮድስ ደነገጠ፥ ኢየሩሳሌ ሁሉ ከእርሱ ጋር፤
23242  MAT 2:4  የካህናትን አለቆች የሕዝቡን ጻፎች ሁሉ ሰብስቦ ክርስቶስ ወዴት እንዲወለድ ጠየቃቸው።
23246  MAT 2:8  ወደ ቤተ ልሔ እነርሱን ሰድዶ። ሂዱ፥ ስለ ሕፃኑ በጥንቃቄ መርሩ፤ ባገኛችሁት ጊዜ እኔ ደግሞ መጥቼ እንድሰግድለት ንገሩኝ አላቸው።
23247  MAT 2:9  እነርሱ ንጉሡንተው ሄዱ፤ እነሆሥራቅ ያዩት ኮከብ ሕፃኑ ባለበት ላይ መጥቶ እስኪቆ ድረስ ይመራቸው ነበር።
23248  MAT 2:10  ኮከቡን ባዩ ጊዜ በታላቅ ደስታ እጅግ ደስ አላቸው።
23249  MAT 2:11  ወደ ቤት ገብተው ሕፃኑን ከእናቱ ከማርያ ጋር አዩት፥ ወድቀው ሰገዱለት፥ ሣጥኖቻቸውን ከፍተው እጅ መንሻ ወርቅና ዕጣን ከርቤ አቀረቡለት።
23250  MAT 2:12  ወደ ሄሮድስ እንዳይመለሱ በሕል ተረድተው በሌላ መንገድ ወደ አገራቸው ሄዱ።
23251  MAT 2:13  እነርሱ ከሄዱ በኋላ እነሆ፥ የጌታ መልአክ በሕል ለዮሴፍ ታይቶ። ሄሮድስ ሕፃኑን ሊገድለው ይፈልገዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑንና እናቱን ይዘህ ወደ ግብፅ ሽሽ፥ እስክነግርህ ድረስ በዚያ ተቀመጥ አለው።
23252  MAT 2:14  ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገል እንደ ተሣለቁበት ባየ ጊዜ እጅግ ተቆጣና ልኮ ከሰብአ ሰገል እንደ ተረዳው ዘመን በቤተ ልሔበአውራጃዋ የነበሩትን፥ ሁለት ዓመት የሆናቸውን ከዚያ የሚያንሱትን ሕፃናት ሁሉ አስገደለ።
23255  MAT 2:17  ሄሮድስ ከሞተ በኋላ፥ እነሆ፥ የጌታ መልአክ በግብፅ ለዮሴፍ በሕል ታይቶ።
23258  MAT 2:20  የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑን እናቱን ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።