Wildebeest analysis examples for:   amh-amh   ተ    February 11, 2023 at 17:53    Script wb_pprint_html.py   by Ulf Hermjakob

23229  MAT 1:16  ያዕቆብም ክርስቶስባለውን ኢየሱስን የወለደች የማርያምን እጮኛ ዮሴፍን ወለደ።
23231  MAT 1:18  የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት እንዲህ ነበረ። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ገኘች።
23232  MAT 1:19  እጮኛዋ ዮሴፍም ጻድቅ ሆኖ ሊገልጣት ስላልወደደ በስውርዋት አሰበ።
23233  MAT 1:20  እርሱ ግን ይህን ሲያስብ፥ እነሆ የጌታ መልአክ በሕልም ታየው፥ እንዲህም አለ። የዳዊት ልጅ ዮሴፍ ሆይ፥ ከእርስዋፀነሰው ከመንፈስ ቅዱስ ነውና እጮኛህን ማርያምን ለመውሰድ አትፍራ።
23236  MAT 1:23  እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታልባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፥ ትርጓሜውም። እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው።
23243  MAT 2:5  ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገልን በስውር ጠርቶ ኮከቡ የታየበትን ዘመን ከእነርሱ በጥንቃቄ ረዳ፥
23246  MAT 2:8  ወደ ልሔምም እነርሱን ሰድዶ። ሂዱ፥ ስለ ሕፃኑ በጥንቃቄ መርምሩ፤ ባገኛችሁትም ጊዜ እኔ ደግሞ መጥቼ እንድሰግድለት ንገሩኝ አላቸው።
23247  MAT 2:9  እነርሱም ንጉሡን ሰምሄዱ፤ እነሆም፥ በምሥራቅ ያዩት ኮከብ ሕፃኑ ባለበት ላይ መጥቶ እስኪቆም ድረስ ይመራቸው ነበር።
23249  MAT 2:11  ወደ ቤትም ገብሕፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት፥ ወድቀውም ሰገዱለት፥ ሣጥኖቻቸውንም ከፍእጅ መንሻ ወርቅና ዕጣን ከርቤም አቀረቡለት።
23250  MAT 2:12  ወደ ሄሮድስም እንዳይመለሱ በሕልም ረድበሌላ መንገድ ወደ አገራቸው ሄዱ።
23251  MAT 2:13  እነርሱም ከሄዱ በኋላ እነሆ፥ የጌታ መልአክ በሕልም ለዮሴፍ ታይቶ። ሄሮድስ ሕፃኑን ሊገድለው ይፈልገዋልና ነሣ፥ ሕፃኑንና እናቱንም ይዘህ ወደ ግብፅ ሽሽ፥ እስክነግርህም ድረስ በዚያ ቀመጥ አለው።
23252  MAT 2:14  ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገል እንደ ሣለቁበት ባየ ጊዜ እጅግ ቆጣና ልኮ ከሰብአ ሰገል እንደ ረዳው ዘመን በቤ ልሔምና በአውራጃዋ የነበሩትን፥ ሁለት ዓመት የሆናቸውን ከዚያም የሚያንሱትን ሕፃናት ሁሉ አስገደለ።
23255  MAT 2:17  ሄሮድስም ከሞ በኋላ፥ እነሆ፥ የጌታ መልአክ በግብፅ ለዮሴፍ በሕልም ታይቶ።
23258  MAT 2:20  የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉትዋልና ነሣ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።
23259  MAT 2:21  እርሱም ነሥቶ ሕፃኑንና እናቱን ያዘና ወደ እስራኤል አገር ገባ።
23260  MAT 2:22  በአባቱም በሄሮድስ ፈንታ አርኬላዎስ በይሁዳ እንደ ነገሠ በሰማ ጊዜ፥ ወደዚያ መሄድን ፈራ፤ በሕልምም ረድቶ ወደ ገሊላ አገር ሄደ፤
23261  MAT 2:23  በነቢያት። ናዝራዊ ይባላልባለው ይፈጸም ዘንድ፥ ናዝሬት ወደምትባልመጥቶ ኖረ።
23262  MAT 3:1  በነቢዩ በኢሳይያስ። የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮህ ሰው ድምፅባለለት ይህ ነውና።
23267  MAT 3:6  ኃጢአታቸውንም እየናዘዙ በዮርዳኖስ ወንዝ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር።
23268  MAT 3:7  ዳሩ ግን ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን ብዙዎች ወደ ጥምቀቱ ሲመጡ ባየ ጊዜ፥ እንዲህ አላቸው። እናን የእፉኝት ልጆች፥ ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ?
23271  MAT 3:10  አሁንስ ምሳር በዛፎች ሥር ቀምጦአል፤ እንግዲህ መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቈረጣል ወደ እሳትም ይጣላል።
23273  MAT 3:12  መንሹም በእጁ ነው፥ አውድማውንም ፈጽሞ ያጠራል፥ ስንዴውንም በጎራው ይከታል፥ ገለባውን ግን በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል።
23275  MAT 3:14  ዮሐንስ ግን። እኔ በአን ልጠመቅ ያስፈልገኛል አንወደ እኔ ትመጣለህን? ብሎ ይከለክለው ነበር።
23277  MAT 3:16  ኢየሱስምጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ፤ እነሆም፥ ሰማያት ከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ፤
23279  MAT 4:1  ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው፥
23280  MAT 4:2  አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ራበ።
23282  MAT 4:4  እርሱም መልሶ። ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ብሎ ጽፎአል አለው።
23283  MAT 4:5  ከዚህ በኋላ ዲያቢሎስ ወደ ቅድስትወሰደውና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ።
23284  MAT 4:6  መላእክቱን ስለ አን ያዝልሃል እግርህንም በድንጋይ ከቶ እንዳትሰናከል በእጃቸው ያነሡሃል ብሎ ጽፎአልና የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ፥ ወደ ታች ራስህን ወርውር አለው።
23285  MAT 4:7  ኢየሱስም። ጌታን አምላክህን አትፈታነው ብሎ ደግሞ ጽፎአል አለው።
23286  MAT 4:8  ደግሞ ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ራራ ወሰደው፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ።
23288  MAT 4:10  ያን ጊዜ ኢየሱስ። ሂድ፥ አን ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ብሎ ጽፎአልና አለው።
23289  MAT 4:11  ያን ጊዜ ዲያቢሎስ ወው፥ እነሆም፥ መላእክት ቀርበው ያገለግሉት ነበር።
23290  MAT 4:12  ኢየሱስም ዮሐንስ አልፎ እንደ ሰጠ በሰማ ጊዜ ወደ ገሊላ ፈቀቅ ብሎ ሄደ።
23292  MAT 4:14  ባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ። ከዚያ ዘመን ጀምሮ ኢየሱስ። መንግሥ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ እያለ ይሰብክ ጀመር።
23298  MAT 4:20  ወዲያውም መረባቸውንሉት።
23300  MAT 4:22  እነርሱም ወዲያው ታንኳይቱንና አባታቸውንሉት።
23301  MAT 4:23  ኢየሱስም በምኩራቦቻቸው እያስማረ የመንግሥትንም ወንጌል እየሰበከ በሕዝብም ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ በገሊላ ሁሉ ይዞር ነበር።
23302  MAT 4:24  ዝናውም ወደ ሶርያ ሁሉ ወጣ፤ በልዩ ልዩ ደዌና ሥቃይም ይዘው የታመሙትን ሁሉ አጋንንትም ያደሩባቸውን በጨረቃም የሚነሣባቸውን ሽባዎችንም ወደ እርሱ አመጡ፥ ፈወሳቸውም።
23303  MAT 4:25  ከገሊላም ከአሥሩማም ከኢየሩሳሌምም ከይሁዳም ከዮርዳኖስም ማዶ ብዙ ሕዝብ ሉት።
23304  MAT 5:1  ሕዝቡንም አይቶ ወደ ራራ ወጣ፤ቀመጠም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ እርሱ ቀረቡ፤
23305  MAT 5:2  አፉንም ከፍቶ አስማራቸው እንዲህም አለ።
23306  MAT 5:3  በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓን ናቸው፥ መንግሥ ሰማያት የእነርሱ ናትና።
23312  MAT 5:9  የሚያስራርቁ ብፁዓን ናቸው፥ የእግዚአብሔር ልጆች ይባላሉና።
23313  MAT 5:10  ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው፥ መንግሥ ሰማያት የእነርሱ ናትና።
23315  MAT 5:12  ዋጋችሁ በሰማያት ታላቅ ነውና ደስ ይበላችሁ፥ ሐሴትም አድርጉ፤ ከእናን በፊት የነበሩትን ነቢያትን እንዲሁ አሳድደዋቸዋልና።
23316  MAT 5:13  እናን የምድር ጨው ናችሁ፤ ጨው አልጫ ቢሆን ግን በምን ይጣፍጣል? ወደ ውጭ ጥሎ በሰው ከመረገጥ በቀር ወደ ፊት ለምንም አይጠቅምም።
23317  MAT 5:14  እናን የዓለም ብርሃን ናችሁ።ራራ ላይ ያለችልትሰወር አይቻላትም።
23318  MAT 5:15  መብራትንም አብርከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል።
23319  MAT 5:16  መልካሙን ሥራችሁን አይበሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።
23322  MAT 5:19  እንግዲህ ከነዚህ ከሁሉ ካነሱት ትእዛዛት አንዲቱን የሚሽር ለሰውም እንዲሁ የሚያስምር ማንም ሰው በመንግሥ ሰማያት ከሁሉ ታናሽ ይባላል፤ የሚያደርግ ግን የሚያስምርም ማንም ቢሆን እርሱ በመንግሥ ሰማያት ታላቅ ይባላል።
23323  MAT 5:20  እላችኋለሁና። ጽድቃችሁ ከጻፎችና ከፈሪሳውያን ጽድቅ ካልበለጠ፥ ወደ መንግሥ ሰማያት ከቶ አትገቡም።
23324  MAT 5:21  ለቀደሙት። አትግደል እንደ ባለ ሰምታችኋል፤ የገደለም ሁሉ ፍርድ ይገባዋል።
23326  MAT 5:23  እንግዲህ መባህን በመሠዊያው ላይ ብታቀርብ፥ በዚያም ወንድምህ አንዳች በአን ላይ እንዳለው ብታስብ፥
23327  MAT 5:24  በዚያ በመሠዊያው ፊት መባህንሂድ፥ አስቀድመህም ከወንድምህ ጋር ታረቅ፥ በኋላም መጥመባህን አቅርብ።
23328  MAT 5:25  አብረኸው በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ፈጥነህ ስማማ፤ ባላጋራ ለዳኛ እንዳይሰጥህ ዳኛም ለሎሌው፥ ወደ ወህኒም ትጣላለህ፤
23330  MAT 5:27  አታመንዝር እንደ ባለ ሰምታችኋል።
23331  MAT 5:28  እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ወደ ሴት ያየ ሁሉመኛትም ያን ጊዜ በልቡ ከእርስዋ ጋር አመንዝሮአል።
23332  MAT 5:29  ቀኝ ዓይንህም ብታሰናክልህ አውጥከአን ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻልሃልና።
23333  MAT 5:30  ቀኝ እጅህም ብታሰናክልህ ቆርጠህ ከአን ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻላልና።
23334  MAT 5:31  ሚስቱን የሚፈታት ሁሉ የፍችዋን ጽሕፈት ይስጣት ባለ።
23335  MAT 5:32  እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ ሁሉ አመንዝራ ያደርጋታል፥ፈታችውንም የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል።
23336  MAT 5:33  ደግሞ ለቀደሙት። በውሸት አትማል ነገር ግን መሐላዎችህን ለጌታ ስጥ እንደባለ ሰምታችኋል።
23338  MAT 5:35  በምድርም አይሆንም የእግሩ መረገጫ ናትና፤ በኢየሩሳሌምም አይሆንም የታላቁ ንጉሥናትና፤
23341  MAT 5:38  ዓይን ስለ ዓይን ጥርስም ስለ ጥርስ እንደ ባለ ሰምታችኋል።
23342  MAT 5:39  እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ክፉውን አትቃወሙ፤ ዳሩ ግን ቀኝ ጉንጭህን በጥፊ ለሚመታህ ሁሉ ሁለኛውን ደግሞ አዙርለት፤
23343  MAT 5:40  እንዲከስህም እጀ ጠባብህንም እንዲወስድ ለሚወድ መጎናጸፊያህን ደግሞ ውለት፤
23344  MAT 5:41  ማንም ሰው አንድ ምዕራፍ ትሄድ ዘንድ ቢያስገድድህ ሁለኛውን ከእርሱ ጋር ሂድ።
23345  MAT 5:42  ለሚለምንህ ስጥ፥ ከአንይበደር ዘንድ ከሚወደው ፈቀቅ አትበል።
23346  MAT 5:43  ባልንጀራህን ውደድ ጠላትህንም ጥላ እንደ ባለ ሰምታችኋል።
23351  MAT 5:48  እንግዲህ የሰማዩ አባታችሁ ፍጹም እንደ ሆነ እናን ፍጹማን ሁኑ።
23352  MAT 6:1  ለሰዎች ትታዩ ዘንድ ምጽዋታችሁን በፊታቸው እንዳታደርጉ ጠንቀቁ፤ ያለዚያ በሰማያት ባለው አባታችሁ ዘንድ ዋጋ የላችሁም።