Wildebeest analysis examples for:   amh-amh   ት    February 11, 2023 at 17:53    Script wb_pprint_html.py   by Ulf Hermjakob

23214  MAT 1:1  የዳዊ ልጅ የአብርሃም ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ውልድ መጽሐፍ።
23216  MAT 1:3  ይሁዳምዕማር ፋሬስንና ዛራን ወለደ፤ ፋሬስም ኤስሮምን ወለደ፤
23218  MAT 1:5  ሰልሞንም ከራኬብ ቦኤዝን ወለደ፤ ቦኤዝም ከሩ ኢዮቤድን ወለደ፤ ኢዮቤድም እሴይን ወለደ፤
23219  MAT 1:6  እሴይም ንጉሥ ዳዊወለደ።
23225  MAT 1:12  ከባቢሎንም ምርኮ በኋላ ኢኮንያን ሰላያልን ወለደ፤ ሰላያልም ዘሩባቤልን ወለደ፤
23230  MAT 1:17  እንግዲህ ውልድ ሁሉ ከአብርሃም እስከ ዳዊ አሥራ አራ ውልድ፥ ከዳዊእስከ ባቢሎን ምርኮ አሥራ አራ ውልድ፥ ከባቢሎንም ምርኮ እስከ ክርስቶስ አሥራ አራ ውልድ ነው።
23231  MAT 1:18  የኢየሱስ ክርስቶስም ልደ እንዲህ ነበረ። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች።
23232  MAT 1:19  እጮኛዋ ዮሴፍም ጻድቅ ሆኖ ሊገልጣ ስላልወደደ በስውር ሊተዋ አሰበ።
23233  MAT 1:20  እርሱ ግን ይህን ሲያስብ፥ እነሆ የጌታ መልአክ በሕልም ታየው፥ እንዲህም አለ። የዳዊ ልጅ ዮሴፍ ሆይ፥ ከእርስዋ የተፀነሰው ከመንፈስ ቅዱስ ነውና እጮኛህን ማርያምን ለመውሰድፍራ።
23234  MAT 1:21  ልጅም ወልዳለች፤ እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ለዋለህ።
23236  MAT 1:23  እነሆ፥ ድንግል ፀንሳለች ልጅም ወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፥ ርጓሜውም። እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው።
23238  MAT 1:25  የበኩር ልጅዋንም እስክወልድ ድረስ አላወቃም፤ ስሙንም ኢየሱስ አለው።
23242  MAT 2:4  የካህናንም አለቆች የሕዝቡንም ጻፎች ሁሉ ሰብስቦ ክርስቶስ ወዴ እንዲወለድ ጠየቃቸው።
23243  MAT 2:5  ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገልን በስውር ጠርቶ ኮከቡ የታየበዘመን ከእነርሱ በጥንቃቄ ተረዳ፥
23246  MAT 2:8  ወደ ቤተ ልሔምም እነርሱን ሰድዶ። ሂዱ፥ ስለ ሕፃኑ በጥንቃቄ መርምሩ፤ ባገኛችሁጊዜ እኔ ደግሞ መጥቼ እንድሰግድለ ንገሩኝ አላቸው።
23247  MAT 2:9  እነርሱም ንጉሡን ሰምተው ሄዱ፤ እነሆም፥ በምሥራቅ ያዩ ኮከብ ሕፃኑ ባለበ ላይ መጥቶ እስኪቆም ድረስ ይመራቸው ነበር።
23249  MAT 2:11  ወደገብተው ሕፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩወድቀውም ሰገዱለሣጥኖቻቸውንም ከፍተው እጅ መንሻ ወርቅና ዕጣን ከርቤም አቀረቡለ
23252  MAT 2:14  ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገል እንደ ተሣለቁበ ባየ ጊዜ እጅግ ተቆጣና ልኮ ከሰብአ ሰገል እንደ ተረዳው ዘመን በቤተ ልሔምና በአውራጃዋ የነበሩን፥ ሁለ ዓመ የሆናቸውን ከዚያም የሚያንሱሕፃና ሁሉ አስገደለ።
23258  MAT 2:20  የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉ ሞተዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።
23261  MAT 2:23  በነቢያናዝራዊ ይባላል የተባለው ይፈጸም ዘንድ፥ ናዝሬ ወደምባል ከተማ መጥቶ ኖረ።
23262  MAT 3:1  በነቢዩ በኢሳይያስ። የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮህ ሰው ድምፅ የተባለለ ይህ ነውና።
23268  MAT 3:7  ዳሩ ግን ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን ብዙዎች ወደ ጥምቀቱ ሲመጡ ባየ ጊዜ፥ እንዲህ አላቸው። እናንተ የእፉኝ ልጆች፥ ከሚመጣው ቍጣ እንድሸሹ ማን አመለከታችሁ?
23270  MAT 3:9  በልባችሁም። አብርሃም አባ አለን እንደምአይምሰላችሁ፤ እላችኋለሁና። ከነዚህ ድንጋዮች ለአብርሃም ልጆች ሊያስነሣለ እግዚአብሔር ይችላል።
23271  MAT 3:10  አሁንስ ምሳር በዛፎች ሥር ተቀምጦአል፤ እንግዲህ መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቈረጣል ወደ እሳይጣላል።
23272  MAT 3:11  እኔስ ለንስሐ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ጫማውን እሸከም ዘንድ የማይገባኝ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን ከእኔ ይልቅ ይበረታል፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስ በእሳያጠምቃችኋል፤
23273  MAT 3:12  መንሹም በእጁ ነው፥ አውድማውንም ፈጽሞ ያጠራል፥ ስንዴውንም በጎተራው ይከታል፥ ገለባውን ግን በማይጠፋ እሳ ያቃጥለዋል።
23275  MAT 3:14  ዮሐንስ ግን። እኔ በአንተ ልጠመቅ ያስፈልገኛል አንተም ወደ እኔ መጣለህን? ብሎ ይከለክለው ነበር።
23276  MAT 3:15  ኢየሱስም መልሶ። አሁንስ ፍቀድልኝ፤ እንዲህ ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ይገባናልና አለው። ያን ጊዜ ፈቀደለ
23277  MAT 3:16  ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ፤ እነሆም፥ ሰማያ ተከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ፤
23278  MAT 3:17  እነሆም፥ ድምፅ ከሰማያ መጥቶ። በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው አለ።
23280  MAT 4:2  አርባ ቀንና አርባ ሌሊከጦመ በኋላ ተራበ።
23283  MAT 4:5  ከዚህ በኋላ ዲያቢሎስ ወደ ቅድስ ከተማ ወሰደውና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ።
23284  MAT 4:6  መላእክቱን ስለ አንተ ያዝልሃል እግርህንም በድንጋይ ከቶ እንዳሰናከል በእጃቸው ያነሡሃል ተብሎ ተጽፎአልና የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ፥ ወደ ታች ራስህን ወርውር አለው።
23285  MAT 4:7  ኢየሱስም። ጌታን አምላክህንፈታተነው ተብሎ ደግሞ ተጽፎአል አለው።
23286  MAT 4:8  ደግሞ ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው፥ የዓለምንም መንግሥታ ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ።
23287  MAT 4:9  ወድቀህሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሃለሁ አለው።
23289  MAT 4:11  ያን ጊዜ ዲያቢሎስ ተወው፥ እነሆም፥ መላእክ ቀርበው ያገለግሉ ነበር።
23291  MAT 4:13  ናዝሬንም በዛብሎንና በንፍታሌም አገር በባሕር አጠገብ ወደ አለችው ወደ ቅፍርናሆም መጥቶ ኖረ።
23292  MAT 4:14  የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ። ከዚያ ዘመን ጀምሮ ኢየሱስ። መንግሥተ ሰማያ ቀርባለችና ንስሐ ግቡ እያለ ይሰብክ ጀመር።
23296  MAT 4:18  በገሊላ ባሕር አጠገብ ሲመላለስም ሁለ ወንድማማች ጴጥሮስ የሚሉስምዖንን ወንድሙንም እንድርያስን መረባቸውን ወደ ባሕር ሲጥሉ አየ፥ ዓሣ አጥማጆች ነበሩና።
23297  MAT 4:19  እርሱም። በኋላዬ ኑና ሰዎችን አጥማጆች እንድሆኑ አደርጋችኋለሁ አላቸው።
23298  MAT 4:20  ወዲያውም መረባቸውን ተው ተከተሉ
23299  MAT 4:21  ከዚያም እልፍ ብሎ ሌሎችን ሁለ ወንድማማች የዘብዴዎስን ልጅ ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ከአባታቸው ከዘብዴዎስ ጋር በታንኳ መረባቸውን ሲያበጁ አየ፤ ጠራቸውም።
23300  MAT 4:22  እነርሱም ወዲያው ታንኳይቱንና አባታቸውን ተው ተከተሉ
23301  MAT 4:23  ኢየሱስም በምኩራቦቻቸው እያስተማረ የመንግሥንም ወንጌል እየሰበከ በሕዝብም ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ በገሊላ ሁሉ ይዞር ነበር።
23302  MAT 4:24  ዝናውም ወደ ሶርያ ሁሉ ወጣ፤ በልዩ ልዩ ደዌና ሥቃይም ተይዘው የታመሙሁሉ አጋንንያደሩባቸውን በጨረቃም የሚነሣባቸውን ሽባዎችንም ወደ እርሱ አመጡ፥ ፈወሳቸውም።
23303  MAT 4:25  ከገሊላም ከአሥሩ ከተማም ከኢየሩሳሌምም ከይሁዳም ከዮርዳኖስም ማዶ ብዙ ሕዝብ ተከተሉ
23306  MAT 5:3  በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓን ናቸው፥ መንግሥተ ሰማያ የእነርሱና።
23307  MAT 5:4  የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፥ መፅናናያገኛሉና።
23313  MAT 5:10  ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው፥ መንግሥተ ሰማያ የእነርሱና።
23314  MAT 5:11  ሲነቅፉአችሁና ሲያሳድዱአችሁ በእኔም ምክንያ ክፉውን ሁሉ በውሸ ሲናገሩባችሁ ብፁዓን ናችሁ።
23315  MAT 5:12  ዋጋችሁ በሰማያ ታላቅ ነውና ደስ ይበላችሁ፥ ሐሴአድርጉ፤ ከእናንተ በፊ የነበሩነቢያእንዲሁ አሳድደዋቸዋልና።
23316  MAT 5:13  እናንተ የምድር ጨው ናችሁ፤ ጨው አልጫ ቢሆን ግን በምን ይጣፍጣል? ወደ ውጭ ተጥሎ በሰው ከመረገጥ በቀር ወደ ለምንም አይጠቅምም።
23317  MAT 5:14  እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ። በተራራ ላይ ያለች ከተማሰወር አይቻላም።
23318  MAT 5:15  መብራንም አብርተው ከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል በቤ ላሉ ሁሉም ያበራል።
23319  MAT 5:16  መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያ ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ይብራ።