Wildebeest analysis examples for:   amh-amh   ቸ    February 11, 2023 at 17:53    Script wb_pprint_html.py   by Ulf Hermjakob

23234  MAT 1:21  ልጅም ትወልዳለች፤ እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታያድናዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ።
23242  MAT 2:4  የካህናትንም አለቆች የሕዝቡንም ጻፎች ሁሉ ሰብስቦ ክርስቶስ ወዴት እንዲወለድ ጠየቃው።
23246  MAT 2:8  ወደ ቤተ ልሔምም እነርሱን ሰድዶ። ሂዱ፥ ስለ ሕፃኑ በጥንቃቄ መርምሩ፤ ባገኛችሁትም ጊዜ እኔ ደግሞ መጥቼ እንድሰግድለት ንገሩኝ አላው።
23247  MAT 2:9  እነርሱም ንጉሡን ሰምተው ሄዱ፤ እነሆም፥ በምሥራቅ ያዩት ኮከብ ሕፃኑ ባለበት ላይ መጥቶ እስኪቆም ድረስ ይመራነበር።
23248  MAT 2:10  ኮከቡንም ባዩ ጊዜ በታላቅ ደስታ እጅግ ደስ አላው።
23249  MAT 2:11  ወደ ቤትም ገብተው ሕፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት፥ ወድቀውም ሰገዱለት፥ ሣጥኖቻውንም ከፍተው እጅ መንሻ ወርቅና ዕጣን ከርቤም አቀረቡለት።
23250  MAT 2:12  ወደ ሄሮድስም እንዳይመለሱ በሕልም ተረድተው በሌላ መንገድ ወደ አገራሄዱ።
23252  MAT 2:14  ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገል እንደ ተሣለቁበት ባየ ጊዜ እጅግ ተቆጣና ልኮ ከሰብአ ሰገል እንደ ተረዳው ዘመን በቤተ ልሔምና በአውራጃዋ የነበሩትን፥ ሁለት ዓመት የሆናውን ከዚያም የሚያንሱትን ሕፃናት ሁሉ አስገደለ።
23267  MAT 3:6  ኃጢአታውንም እየተናዘዙ በዮርዳኖስ ወንዝ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር።
23268  MAT 3:7  ዳሩ ግን ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን ብዙዎች ወደ ጥምቀቱ ሲመጡ ባየ ጊዜ፥ እንዲህ አላው። እናንተ የእፉኝት ልጆች፥ ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ?
23284  MAT 4:6  መላእክቱን ስለ አንተ ያዝልሃል እግርህንም በድንጋይ ከቶ እንዳትሰናከል በእጃያነሡሃል ተብሎ ተጽፎአልና የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ፥ ወደ ታች ራስህን ወርውር አለው።
23286  MAT 4:8  ደግሞ ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራውንም አሳይቶ።
23296  MAT 4:18  በገሊላ ባሕር አጠገብ ሲመላለስም ሁለት ወንድማማች ጴጥሮስ የሚሉትን ስምዖንን ወንድሙንም እንድርያስን መረባውን ወደ ባሕር ሲጥሉ አየ፥ ዓሣ አጥማጆች ነበሩና።
23297  MAT 4:19  እርሱም። በኋላዬ ኑና ሰዎችን አጥማጆች እንድትሆኑ አደርጋችኋለሁ አላው።
23298  MAT 4:20  ወዲያውም መረባውን ትተው ተከተሉት።
23299  MAT 4:21  ከዚያም እልፍ ብሎ ሌሎችን ሁለት ወንድማማች የዘብዴዎስን ልጅ ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ከአባታከዘብዴዎስ ጋር በታንኳ መረባውን ሲያበጁ አየ፤ ጠራውም።
23300  MAT 4:22  እነርሱም ወዲያው ታንኳይቱንና አባታውን ትተው ተከተሉት።
23301  MAT 4:23  ኢየሱስም በምኩራቦቻእያስተማረ የመንግሥትንም ወንጌል እየሰበከ በሕዝብም ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ በገሊላ ሁሉ ይዞር ነበር።
23302  MAT 4:24  ዝናውም ወደ ሶርያ ሁሉ ወጣ፤ በልዩ ልዩ ደዌና ሥቃይም ተይዘው የታመሙትን ሁሉ አጋንንትም ያደሩባውን በጨረቃም የሚነሣባውን ሽባዎችንም ወደ እርሱ አመጡ፥ ፈወሳውም።
23305  MAT 5:2  አፉንም ከፍቶ አስተማራእንዲህም አለ።
23306  MAT 5:3  በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓንው፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።
23307  MAT 5:4  የሚያዝኑ ብፁዓንው፥ መፅናናትን ያገኛሉና።
23308  MAT 5:5  የዋሆች ብፁዓንው፥ ምድርን ይወርሳሉና።
23309  MAT 5:6  ጽድቅን የሚራቡና የሚጠሙ ብፁዓንው፥ ይጠግባሉና።
23310  MAT 5:7  የሚምሩ ብፁዓንው፥ ይማራሉና።
23311  MAT 5:8  ልበ ንጹሖች ብፁዓንው፥ እግዚአብሔርን ያዩታልና።
23312  MAT 5:9  የሚያስተራርቁ ብፁዓንው፥ የእግዚአብሔር ልጆች ይባላሉና።
23313  MAT 5:10  ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓንው፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።
23315  MAT 5:12  ዋጋችሁ በሰማያት ታላቅ ነውና ደስ ይበላችሁ፥ ሐሴትም አድርጉ፤ ከእናንተ በፊት የነበሩትን ነቢያትን እንዲሁ አሳድደዋዋልና።
23352  MAT 6:1  ለሰዎች ትታዩ ዘንድ ምጽዋታችሁን በፊታእንዳታደርጉ ተጠንቀቁ፤ ያለዚያ በሰማያት ባለው አባታችሁ ዘንድ ዋጋ የላችሁም።
23353  MAT 6:2  እንግዲህ ምጽዋት ስታደርግ፥ ግብዞች በሰው ዘንድ ሊከበሩ በምኩራብ በመንገድም እንደሚያደርጉ በፊትህ መለከት አታስነፋ፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋውን ተቀብለዋል።
23354  MAT 6:3  ስትጸልዩም እንደ ግብዞች አትሁኑ፤ ለሰው ይታዩ ዘንድ በምኩራብና በመንገድ ማዕዘን ቆመው መጸለይን ይወዳሉና፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋውን ተቀብለዋል።
23358  MAT 6:7  አሕዛብም በመናገራብዛት እንዲሰሙ ይመስላዋልና ስትጸልዩ እንደ እነርሱ በከንቱ አትድገሙ።
23359  MAT 6:8  ስለዚህ አትምሰሉአው፤ ሳትለምኑት አባታችሁ የሚያስፈልጋችሁን ያውቃልና።
23365  MAT 6:14  ለሰዎች ኃጢአታውን ይቅር ብትሉ፥ የሰማዩ አባታችሁ እናንተን ደግሞ ይቅር ይላችኋልና፤
23366  MAT 6:15  ለሰዎች ግን ኃጢአታውን ይቅር ባትሉ፥ አባታችሁም ኃጢአታችሁን ይቅር አይላችሁም።
23367  MAT 6:16  ስትጦሙም፥ እንደ ግብዞች አትጠውልጉ፤ ለሰዎች እንደ ጦመኛ ሊታዩ ፊታውን ያጠፋሉና፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋውን ተቀብለዋል።
23377  MAT 6:26  ወደ ሰማይ ወፎች ተመልከቱ፤ አይዘሩም አያጭዱምም በጎተራም አይከቱም፥ የሰማዩ አባታችሁም ይመግባዋል፤ እናንተ ከእነርሱ እጅግ አትበልጡምን?
23391  MAT 7:6  በእግራእንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፥ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ።
23396  MAT 7:11  እንኪያስ እናንተ ክፉዎች ስትሆኑ ለልጆቻችሁ መልካም ስጦታ መስጠትን ካወቃችሁ፥ በሰማያት ያለው አባታችሁ ለሚለምኑት እንዴት አብልጦ መልካም ነገርን ይሰጣው?
23397  MAT 7:12  እንግዲህ ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትወዱትን ሁሉ እናንተ ደግሞ እንዲሁ አድርጉላው፤ ሕግም ነቢያትም ይህ ነውና።
23398  MAT 7:13  በጠበበው ደጅ ግቡ፤ ወደ ጥፋት የሚወስደው ደጅ ሰፊ፥ መንገዱም ትልቅ ነውና፥ ወደ እርሱም የሚገቡ ብዙዎችው፤
23399  MAT 7:14  ወደ ሕይወት የሚወስደው ደጅ የጠበበ፥ መንገዱም የቀጠነ ነውና፥ የሚያገኙትም ጥቂቶችው።
23400  MAT 7:15  የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡባችሁ በውሥጣግን ነጣቂዎች ተኵላዎች ከሆኑ ከሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ።
23401  MAT 7:16  ከፍሬያታውቋዋላችሁ። ከእሾህ ወይን ከኩርንችትስ በለስ ይለቀማልን?
23405  MAT 7:20  ስለዚህም ከፍሬያታውቋዋላችሁ።
23408  MAT 7:23  የዚያን ጊዜም። ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባዋለሁ።
23413  MAT 7:28  ኢየሱስም ይህን ነገር በጨረሰ ጊዜ ሕዝቡ በትምህርቱ ተገረሙ፤ እንደ ጻፎቻሳይሆን
23414  MAT 7:29  እንደ ባለ ሥልጣን ያስተምራነበርና።
23429  MAT 8:15  እጅዋንም ዳሰሰ፥ ንዳዱም ለቀቃት፤ ተነሥታም አገለገለቻው።
23434  MAT 8:20  ኢየሱስም። ለቀበሮዎች ጉድጓድ ለሰማይም ወፎች መሳፈሪያ አላው፥ ለሰው ልጅ ግን ራሱን የሚያስጠጋበት የለውም አለው።
23436  MAT 8:22  ኢየሱስም። ተከተለኝ፥ ሙታናውንም እንዲቀብሩ ሙታንን ተዋአለው።
23440  MAT 8:26  እርሱም። እናንተ እምነት የጎደላችሁ፥ ስለ ምን ትፈራላችሁ? አላው፤ ከዚህ በኋላ ተነሥቶ ነፋሱንና ባሕሩን ገሠጸ፥ ታላቅ ጸጥታም ሆነ።
23442  MAT 8:28  ወደ ማዶም ወደ ጌርጋሴኖን አገር በመጣ ጊዜ፥ አጋንንት ያደሩባሁለት ሰዎች ከመቃብር ወጥተው ተገናኙት፤ እነርሱም ሰው በዚያ መንገድ ማለፍ እስኪሳነው ድረስ እጅግ ክፉዎች ነበሩ።
23445  MAT 8:31  አጋንንቱም። ታወጣንስ እንደሆንህ፥ ወደ እሪያው መንጋ ስደደን ብለው ለመኑት። ሂዱ አላው።
23447  MAT 8:33  እረኞችም ሸሹ፥ ወደ ከተማይቱም ሄደው ነገሩን ሁሉ አጋንንትም በአደሩባየሆነውን አወሩ።
23448  MAT 8:34  እነሆም፥ ከተማው ሁሉ ኢየሱስን ሊገናኝ ወጣ፥ ባዩትም ጊዜ ከአገራእንዲሄድላለመኑት።
23450  MAT 9:2  እነሆም፥ በአልጋ የተኛ ሽባ ወደ እርሱ አመጡ። ኢየሱስም እምነታውን አይቶ ሽባውን። አንተ ልጅ፥ አይዞህ፥ ኃጢአትህ ተሰረየችልህ አለው።
23451  MAT 9:3  እነሆም፥ ከጻፎቹ አንዳንዱ በልባው። ይህስ ይሳደባል አሉ።
23452  MAT 9:4  ኢየሱስም አሳባውን አውቆ እንዲህ አለ። ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ?
23453  MAT 9:5  ኃጢአትህ ተሰረየችልህ ከማለት ወይስ። ተነሣና ሂድ ከማለት ማናይቀላል?
23459  MAT 9:11  ፈሪሳውያንም አይተው ደቀ መዛሙርቱን። መምህራችሁ ከቀራጮችና ከኃጢአተኞች ጋር አብሮ ስለ ምን ይበላል? አሉአው።
23460  MAT 9:12  ኢየሱስም ሰምቶ። ሕመምተኞች እንጂ ባለ ጤናዎች ባለ መድኃኒት አያስፈልጋውም፤
23461  MAT 9:13  ነገር ግን ሄዳችሁ። ምሕረትን እወዳለሁ መሥዋዕትንም አይደለም ያለው ምን እንደ ሆነ ተማሩ፤ ኃጢአተኞችን ወደ ንስሐ እንጂ ጻድቃንን ልጠራ አልመጣሁምና አላው።
23463  MAT 9:15  ኢየሱስም እንዲህ አላው። ሚዜዎች ሙሽራው ከእነርሱ ጋር ሳለ ሊያዝኑ ይችላሉን? ነገር ግን ሙሽራው ከእነርሱ የሚወሰድበት ወራት ይመጣል፥ በዚያ ጊዜም ይጦማሉ።
23466  MAT 9:18  ይህንም ሲነግራው፥ አንድ መኰንን መጥቶ። ልጄ አሁን ሞተች፤ ነገር ግን መጥተህ እጅህን ጫንባት፥ በሕይወትም ትኖራለች እያለ ሰገደለት።
23472  MAT 9:24  ብላቴናይቱ ተኝታለች እንጂ አልሞተችምና ፈቀቅ በሉ አላው። በጣምም ሳቁበት።
23476  MAT 9:28  ወደ ቤትም በገባ ጊዜ ዕውሮቹ ወደ እርሱ ቀረቡ፥ ኢየሱስም። ይህን ማድረግ እንድችል ታምናላችሁን? አላው። አዎን፥ ጌታ ሆይ አሉት።
23477  MAT 9:29  በዚያን ጊዜ። እንደ እምነታችሁ ይሁንላችሁ ብሎ ዓይኖቻውን ዳሰሰ።
23478  MAT 9:30  ዓይኖቻውም ተከፈቱ።
23479  MAT 9:31  ኢየሱስም። ማንም እንዳያውቅ ተጠንቀቁ ብሎ በብርቱ አዘዛው። እነርሱ ግን ወጥተው በዚያ አገር ሁሉ ስለ እርሱ አወሩ።
23483  MAT 9:35  ኢየሱስም በምኩራቦቻእያስተማረ፥ የመንግሥትንም ወንጌል እየሰበከ፥ በሕዝብም ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ፥ በከተማዎችና በመንደሮች ሁሉ ይዞር ነበር።
23484  MAT 9:36  ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላበጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላው።
23485  MAT 9:37  በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን። መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶችው፤
23486  MAT 9:38  እንግዲህ የመከሩን ጌታ ወደ መከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት አላው።
23487  MAT 10:1  አሥራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርቱን ወደ እርሱ ጠርቶ፥ እንዲያወጡአበርኩሳን መናፍስት ላይ ደዌንና ሕማምንም ሁሉ እንዲፈውሱ ሥልጣን ሰጣው።
23491  MAT 10:5  እነዚህን አሥራ ሁለቱን ኢየሱስ ላካው፥ አዘዛውም፥ እንዲህም አለ። በአሕዛብ መንገድ አትሂዱ፥ ወደ ሳምራውያንም ከተማ አትግቡ፤
23497  MAT 10:11  በምትገቡባትም በማናይቱም ከተማ ወይም መንደር፥ በዚያ የሚገባው ማን እንደ ሆነ በጥንቃቄ መርምሩ፤ እስክትወጡም ድረስ በዚያ ተቀመጡ።
23501  MAT 10:15  እውነት እላችኋለሁ፥ በፍርድ ቀን ከዚያች ከተማ ይልቅ ለሰዶምና ለገሞራ አገር ይቀልላዋል።
23503  MAT 10:17  ነገር ግን ወደ ሸንጎ አሳልፈው ይሰጡአችኋል፥ በምኩራቦቻውም ይገርፉአችኋልና ከሰዎች ተጠበቁ፤
23507  MAT 10:21  ወንድምም ወንድሙን፥ አባትም ልጁን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል፥ ልጆችም በወላጆቻላይ ይነሣሉ ይገድሉአውማል።
23511  MAT 10:25  ደቀ መዝሙር እንደ መምህሩ፥ ባሪያም እንደ ጌታው መሆኑ ይበቃዋል። ባለቤቱን ብዔል ዜቡል ካሉት፥ ቤተሰዎቹንማ እንዴት አብዝተው አይሉአው!
23512  MAT 10:26  እንግዲህ አትፍሩአው፤ የማይገለጥ የተከደነ፥ የማይታወቅም የተሰወረ ምንም የለምና።
23514  MAT 10:28  ሥጋንም የሚገድሉትን ነፍስን ግን መግደል የማይቻላውን አትፍሩ፤ ይልቅስ ነፍስንም ሥጋንም በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን ፍሩ።
23529  MAT 11:1  ኢየሱስም አሥራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርቱን ማዘዝ በፈጸመ ጊዜ በከተሞቻሊያስተምርና ሊሰብክ ከዚያ አለፈ።