Wildebeest analysis examples for:   amh-amh   ኀ    February 11, 2023 at 17:53    Script wb_pprint_html.py   by Ulf Hermjakob

25978  LUK 22:45  ከጸሎትም ተነሥቶ ወደ ደቀ መዛሙርቱ መጣናዘን የተነሣ ተኝተው ሲያገኛቸው።
26801  JHN 16:6  ነገር ግን ይህን ስለ ተናገርኋችሁ ዘን በልባችሁ ሞልቶአል።
26815  JHN 16:20  እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ እናንተ ታለቅሳለችሁ ሙሾም ታወጣላችሁ፥ ዓለም ግን ደስ ይለዋል፤ እናንተም ታዝናላችሁ፥ ነገር ግን ዘናችሁ ወደ ደስታ ይለወጣል።
27019  ACT 2:1  በዓለ ምሳ የተባለውም ቀን በደረሰ ጊዜ፥ ሁሉም በአንድ ልብ ሆነው አብረው ሳሉ፥
27710  ACT 20:16  ጳውሎስ በእስያ እጅግ እንዳይቀመጥ ኤፌሶንን ይተው ዘንድ ቆርጦ ነበርና ቢቻለውም በዓለ ምሳን በኢየሩሳሌም ይውል ዘንድ ይቸኩል ነበርና።
28457  1CO 1:26  ወንድሞች ሆይ፥ መጠራታችሁን ተመልከቱ፤ እንደ ሰው ጥበብ ጥበበኞች የሆኑ ብዙዎች፥ ያላን የሆኑ ብዙዎች፥ ባላባቶች የሆኑ ብዙዎች አልተጠሩም።
28852  1CO 16:8  በኤፌሶን ግን እስከ በዓለ ምሳ ድረስ እሰነብታለሁ።
28893  2CO 2:1  ነገር ግን ዳግመኛዘን ወደ እናንተ እንዳልመጣ ስለ እኔ ቆረጥሁ።
28895  2CO 2:3  ደስ ሊያሰኙኝ ከሚገባቸውም በመምጣቴ ዘን እንዳይሆንብኝ ይህንኑ ጻፍሁላችሁ፥ ደስታዬ የሁላችሁ ደስታ ነው ብዬ በሁላችሁ ታምኜአለሁና።
28898  2CO 2:6  እንደዚህ ላለ ሰው ይህ ከእናንተ የምትበዙት የቀጣችሁት ቅጣት ይበቃዋልና እንደዚህ ያለው ከልክ በሚበዛ ዘን እንዳይዋጥ፥
28976  2CO 6:10  ዘንተኞች ስንሆን ዘወትር ደስ ይለናል፤ ድሆች ስንሆን ብዙዎችን ባለ ጠጎች እናደርጋለን፤ አንዳች የሌለን ስንሆን ሁሉ የእኛ ነው።
28990  2CO 7:6  ነገር ግን ዘንተኞችን የሚያጽናና አምላክ በቲቶ መምጣት አጽናናን፤
28994  2CO 7:10  እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሆነ ዘን ጸጸት የሌለበትን፥ ወደ መዳንም የሚያደርሰውን ንስሐ ያደርጋልና፤ የዓለም ዘን ግን ሞትን ያመጣል።
28995  2CO 7:11  እነሆ፥ ይህ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሆነ ዘን እንዴት ያለ ትጋት፥ እንዴት ያለ መልስ፥ እንዴት ያለ ቁጣ፥ እንዴት ያለ ፍርሃት፥ እንዴት ያለ ናፍቆት፥ እንዴት ያለ ቅንዓት፥ እንዴት ያለ በቀል በመካከላችሁ አደረገ። በዚህ ነገር ንጹሐን እንደ ሆናችሁ በሁሉ አስረድታችኋል።
29031  2CO 9:7  እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ዘን ወይም በግድ አይደለም።
29485  PHP 2:27  በእውነት ታሞ ለሞት እንኳ ቀርቦ ነበርና፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ማረው፥ ዘን ዘን ላይ እንዳይጨመርብኝ ለእኔ ደግሞ እንጂ ለእርሱ ብቻ አይደለም።
29486  PHP 2:28  እንግዲህ እንደ ገና ስታዩት ደስ እንዲላችሁ ለእኔም ዘኔ እንዲቃለል በብዙ ፍጥነት እልከዋለሁ።
30413  JAS 4:9  ተጨነቁና እዘኑ አልቅሱም፤ ሳቃችሁ ወደ ዘን ደስታችሁም ወደ ትካዜ ይለወጥ።
31069  REV 18:7  ራስዋን እንደ አከበረችና እንደ ተቀማጠለች ልክ ሥቃይና ዘን ስጡአት። በልብዋ። ንግሥት ሆኜ እቀመጣለሁ ባልቴትም አልሆንም ዘንም ከቶ አላይም ስላለች፥
31070  REV 18:8  ስለዚህ በአንድ ቀን ሞትና ዘን ራብም የሆኑ መቅሰፍቶችዋ ይመጣሉ፥ በእሳትም ትቃጠላለች፤ የሚፈርድባት እግዚአብሔር ብርቱ ነውና።
31126  REV 21:4  እንባዎችንም ሁሉ ከዓይኖቻቸው ያብሳል፥ ሞትም ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም፥ ዘንም ቢሆን ወይም ጩኸት ወይም ሥቃይ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም፥ የቀደመው ሥርዓት አልፎአልና ብሎ ሲናገር ሰማሁ።